Joshua 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቶም ሓሙሽተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ንጉስ የሩሳሌም፡ ንጉስ ኬብሮን፡ ንጉስ ያርሙት፡ ንጉስ ላኪሽ፡ ንጉስ ኤግሎን፡ ንሳቶምን ብዘሎ ሰራዊቶምን ተኣኪቦም ደየቡ፡ ኣብ ቅድሚ ጊብዖንን ኣብ ቅድሚ ጊብዖንን ሰፈሩ ኣንጻሩ ኲናት ኣካይዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምስቱም የኢያቡሴዎን ነገሥት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የላኪስ ንጉሥ፥ የአዶላም ንጉሥ፥ ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፤ ከገባዖንም ጋር ሊጋጠሙ ከበቡአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምስቱም የአሞራውያን ነገሥታት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥ የአዶላም ንጉሥ፥ ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፥ ከገባዖንም ጋር ሊጋጠሙ ከበቡአት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምስቱም የአሞራውያን ነገሥታት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥ የዔግሎም ንጉሥ፥ እነርሱና ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፥ በገባዖንም ዙርያ ሰፈሩ በእርሷም ላይ ጦርነት አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን አሞራዋናቱዋ ካተቱ እቼሻቱ የሩሳላመ ካቲ፥ ከብሮነ ካቲ፥ ያርሙታ ካቲ፥ ላክሻ ካቲነ ኤግሎና ካቲ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ እትፐ ጋድኖ። ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ኡባ አኪደ ፑደ ቢደ፥ ጋባኦና ካታማ ዶዲደ ኦሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Amooraawaanatuwaa kaatetuu ichcheshatuu Yerusaalame kaatii, Kebroone kaatii, Yarmmuuta kaatii, Laakisha kaatiinne Egiloona kaatii barenttu olanchchatuwaa ittippe gatseeddino. Barenttu olanchchatuwaa ubbaa akkiide pude biide, Gabaa'oona katamaa dooddiide oleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Amooreta kawoti ichchashati Yerusalaame kawoy, Kebroone kawoy, Yarmuute kawoy, Laakishe kawoynne Egiloone kawoy ba olanchchata issife gaththidi ubbaa ekki biidi, Geba7oone katamaa dooddi oykkidi olida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣሞሬታ ካዎቲ ኢቻሻቲ ዬሩሳላሜ ካዎይ፥ ኬብሮኔ ካዎይ፥ ያርሙቴ ካዎይ፥ ላኪሼ ካዎይኔ ኤጊሎኔ ካዎይ ባ ኦላንቻታ ኢሲፌ ጋዲ ኡባ ኤኪ ቢዲ፥ ጌባኦኔ ካታማ ዶዲ ኦይኪዲ ኦሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ እቻሹ አሞረ ካዎት ባንታ ኦላንቾታ እስፈ ጋድ፥ ጋባኦና ኦልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ichashu Amoore kawoti banta olanchota issife gathidi, Gaba7oona olidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አምስቱ የአሞራውያን ነገሥታት ማለት የኢየሩሳሌም ንጉሥ፣ የኬብሮን ንጉሥ፣ የያርሙት ንጉሥ፣ የለኪሶ ንጉሥና የዔግሎን ንጉሥ ያላቸውን አስተባብረው፣ ሰራዊታቸውንም ሁሉ ይዘው በመውጣት ገባዖንን ወጓት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ የኢየሩሳሌም፥ የኬብሮን፥ የያርሙት፥ የላኪሽና የዔግሎን ገዢዎች አምስቱ አሞራውያን ነገሥታት ሠራዊታቸውን አስተባብረው፥ የጦር ግንባር በመፍጠር፥ ገባዖንን ከበው አደጋ ጣሉባት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሓሙሽቲኦም ነገስታት ኣሞራውያን፥ ንጉስ ኢየሩሳሌም፥ ንጉስ ኬብሮን፥ ንጉስ ያርሙት፥ ንጉስ ላኪሶ፥ ንጉስ ኣዶላም፥ ምስ ኵሎም ሰራዊቶም ተኣኪቦም ወፁ፤ ንገባዖን ክወግእዋ ኸበብዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሓሙሽቲኦም ነገስታት ኣሞራውያንን፡ ንጉስ ላኪሽ፡ ንጉስ ዔግሎን፡ ንሳቶምን ኩሎም ሰራዊቶምን ተአኪቦም ደየቡ፡ ኣብ መንጽር ጊብዖን ድማ ሰፈሩ፡ ተዋግእዋ ኸአ። |