Joshua 10:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጊብዖን ምስ እያሱን ምስ ደቂ እስራኤልን ሰላም ስለ ዝገበረት፡ ምእንቲ ኽንስዕሮ፡ ናባይ ደይብኩም ሓግዙኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ወደ እኔ ኑ፤ ከኢ​ያ​ሱና ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ጋር ሰላም አድ​ር​ገ​ዋ​ልና ገባ​ዖ​ንን ለመ​ው​ጋት አግ​ዙኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኢያሱና ከእስራኤልም ልጆች ጋር ሰላም አድርገዋልና ገባዖንን ለመምታት አግዙኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወደ እኔ ውጡ፥ ከኢያሱና ከእስራኤልም ልጆች ጋር የሰላም ስምምነት አድርገዋልና ገባዖንን ለመምታት አግዙኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ጋባኦና ካታማ አሳይ ኢያሱናነ እስራኤልያ አሳና ሳሮ ደአናዉ ጫቀቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱና ኦለታናዉ ዪደ ታና ማዴርክቴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Gabaa'oona katamaa Asay Iyyaasunnanne Israa'eeliyaa asaana saro de'anaw c'aak'k'eteedda diraw, unttunttunna olettanaw yiide taana maaddeerikkitee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Geba7oone katamaa asay Iyaasoranne Isra7eele asaara saro deyanaas caaqettida gishshas isttara olettanaas yiidi tana maadderketii!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጌባኦኔ ካታማ ኣሳይ ኢያሶራኔ ኢስራኤሌ ኣሳራ ሳሮ ዴያናስ ጫቄቲዳ ጊሻስ ኢስታራ ኦሌታናስ ዪዲ ታና ማዴርኬቲ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጋባኦና አሳይ እያሱራነ እስራኤለ አሳራ ሳሮ ደአናዉ ጫቅዳ ግሾ፥ ኤንታ ኦላናዉ ይድ ታና ማድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Gaba7oona asay Iyyasuranne Isra7eele asaara saro de7anaw caaqida gisho, enta olanaw yidi tana maaddite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ወደዚህ ወጥታችሁ አግዙኝ፤ ከኢያሱና ከእስራኤላውያን ጋር ሰላምን መሥርታለችና ገባዖንን እንምታ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ገባዖን ከኢያሱና ከእስራኤላውያን ጋር በሰላም አብሮ የመኖር ስምምነት ስላደረገች እርስዋን ለመውጋት መጥታችሁ እርዱኝ፤”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ገባዖን ምስ ኢያሱን ምስ ደቂ እስራኤልን ተዓሪቓ እያ እሞ፥ ክንዋግኣ ናባይ ደይብኩም ሓግዙኒ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ጊብዖን ምስ እያሱን ምስ ደቂ እስራኤልን ተዐሪቓ እያ እሞ፡ ክንዋግኣ ናባይ ደይብኩም ሓግዙኒ፡ በሎም።