Joshua 10:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወሲዶም ድማ ብሰይፊ፡ ንጉሳን ንዅለን ከተማታታን ንዅለን ኣብኣ ዝነበራ ነፍሳን ወቕዕዋ። ልክዕ ከምቲ ንኤግሎን ዝገደፎ ንማንም ኣይገደፈን፤ ግናኸ ብመርገምን ኣብኣ ዝነበራ ዅለን ነፍሳትን ወቕዓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋንም፥ ንጉሥዋንም፥ ከተሞችዋንም ሁሉ፥ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በአዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም ፤ እርስዋንም፥ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በኦዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዙአትም፤ እርሷንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በዔግሎም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርሷንም በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካታማ፥ ኡንቱንቱ ካትያነ ሄ ካታማ ዩሹዋን ደእያ ቄር ካታማቱዋ ኦይቄድኖ። ኡንቱንቱን ደእያ አሳ ኡባካ ቃራ ማሻን ቡሳኬድኖ። እት አሳካ አሽበይክኖ። ኢያሱ ኤግሎና ኦዳዋዳን ሄ ካታማካ ኦዳ፤ ኡንቱንቱን ደእያ አሳካ ዉርስ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He katamaa, unttunttu kaatiyaanne he katamaa yuushshuwaan de'iyaa k'eeri katamatuwaa oyk'k'eeddino. Unttunttun de'iyaa asaa ubbaakka k'ara mashshaan busakkeeddino. Itti asaakka ashshibeykkino. Iyyaasu Egiloona ootseeddawaadan he katamaakka ootseedda; unttunttun de'iyaa asaakka wurssi wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He katamayonne katamay giddon diza miish ubbaa issinokka ashshontta giththa mashshan dippi histtida; kase Egiloonen ooththida mala hanno katamay giddon diza ubbaa mulera dippi histtida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካታማዮኔ ካታማይ ጊዶን ዲዛ ሚሽ ኡባ ኢሲኖካ ኣሾንታ ጊ ማሻን ዲፒ ሂስቲዳ፤ ካሴ ኤጊሎኔን ኦዳ ማላ ሃኖ ካታማይ ጊዶን ዲዛ ኡባ ሙሌራ ዲፒ ሂስቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካታማነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉ ካታማታ ኦይክድ እያን ደእያ አሳነ ካዋ ዎዶሶና። እያሱይ ኤግሎናን ኦዳይሳዳ ሄ ካታማ ቦላካ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He katamaanne iya yuushuwan de7iya guutha katamata oykidi iyan de7iya asaanne kawa wodhidosona. Iyyasuy Egloonan oothidaysada he katamaa bollaka oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተማዪቱንም ከንጉሧ፣ ከመንደሮቿና በውስጧ ካሉት ጋር ሁሉ አንድም ሰው ሳያስቀሩ በሰይፍ ስለት ፈጇቸው፤ በዔግሎን እንዳደረጉት ሁሉ እዚህም ከተማዪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ ፈጽመው ደመሰሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋንም ይዘው ንጉሡን፥ በከተማይቱና በአካባቢዋም የገጠር ከተሞች ያገኙትን ሁሉ ገደሉ፤ ኢያሱም ልክ በዔግሎን ባደረገው ዐይነት ከተማይቱ እንድትደመሰስ ፈረደባት፤ በእርስዋም ውስጥ በሕይወት የተረፈ አንድም አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ሓዝዋ ድማ፥ ንኣኣን ንንጉሳን ንዅለን ከተማታታን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ብስሕለት ሰይፊ ቐተልዎም። ከምቲ ዅሉ ኣብ ኣዶላም ዝገበሮ፥ ሓደ እኳ ኣየትረፈን፤ ንኣኣን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ስለ ዝወቕዖም ፈፂሙ ኣጥፍኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሐዝዋ ድማ፡ ንእኣን ንንጉሳን ንኹለን ከተማታታን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ብስሕለት ሴፍ ቀተልዎም። ከምቲ ኹሉ ኣብ ዔግሎን ዝገበሮ፡ ሓደ እኳ ኣየትረፈን፡ ንእኣን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ፈጺሙ ኣጥፍኦም። |