Joshua 10:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወሲዶም ድማ ብሰይፊ፡ ንጉሳን ንዅለን ከተማታታን ንዅለን ኣብኣ ዝነበራ ነፍሳን ወቕዕዋ። ልክዕ ከምቲ ንኤግሎን ዝገደፎ ንማንም ኣይገደፈን፤ ግናኸ ብመርገምን ኣብኣ ዝነበራ ዅለን ነፍሳትን ወቕዓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋ​ንም፥ ንጉ​ሥ​ዋ​ንም፥ ከተ​ሞ​ች​ዋ​ንም ሁሉ፥ በእ​ር​ስ​ዋም ያሉ​ትን ነፍ​ሳት ሁሉ በሰ​ይፍ ስለት መቱ፤ በአ​ዶ​ላም እን​ዳ​ደ​ረ​ገው ሁሉ ማን​ንም አላ​ስ​ቀ​ረም ፤ እር​ስ​ዋ​ንም፥ በእ​ር​ስ​ዋም ያሉ​ትን ነፍ​ሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በኦዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያዙአትም፤ እርሷንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በዔግሎም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርሷንም በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ካታማ፥ ኡንቱንቱ ካትያነ ሄ ካታማ ዩሹዋን ደእያ ቄር ካታማቱዋ ኦይቄድኖ። ኡንቱንቱን ደእያ አሳ ኡባካ ቃራ ማሻን ቡሳኬድኖ። እት አሳካ አሽበይክኖ። ኢያሱ ኤግሎና ኦዳዋዳን ሄ ካታማካ ኦዳ፤ ኡንቱንቱን ደእያ አሳካ ዉርስ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He katamaa, unttunttu kaatiyaanne he katamaa yuushshuwaan de'iyaa k'eeri katamatuwaa oyk'k'eeddino. Unttunttun de'iyaa asaa ubbaakka k'ara mashshaan busakkeeddino. Itti asaakka ashshibeykkino. Iyyaasu Egiloona ootseeddawaadan he katamaakka ootseedda; unttunttun de'iyaa asaakka wurssi wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He katamayonne katamay giddon diza miish ubbaa issinokka ashshontta giththa mashshan dippi histtida; kase Egiloonen ooththida mala hanno katamay giddon diza ubbaa mulera dippi histtida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ካታማዮኔ ካታማይ ጊዶን ዲዛ ሚሽ ኡባ ኢሲኖካ ኣሾንታ ጊ ማሻን ዲፒ ሂስቲዳ፤ ካሴ ኤጊሎኔን ኦዳ ማላ ሃኖ ካታማይ ጊዶን ዲዛ ኡባ ሙሌራ ዲፒ ሂስቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ካታማነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉ ካታማታ ኦይክድ እያን ደእያ አሳነ ካዋ ዎዶሶና። እያሱይ ኤግሎናን ኦዳይሳዳ ሄ ካታማ ቦላካ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He katamaanne iya yuushuwan de7iya guutha katamata oykidi iyan de7iya asaanne kawa wodhidosona. Iyyasuy Egloonan oothidaysada he katamaa bollaka oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከተማዪቱንም ከንጉሧ፣ ከመንደሮቿና በውስጧ ካሉት ጋር ሁሉ አንድም ሰው ሳያስቀሩ በሰይፍ ስለት ፈጇቸው፤ በዔግሎን እንዳደረጉት ሁሉ እዚህም ከተማዪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ ፈጽመው ደመሰሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋንም ይዘው ንጉሡን፥ በከተማይቱና በአካባቢዋም የገጠር ከተሞች ያገኙትን ሁሉ ገደሉ፤ ኢያሱም ልክ በዔግሎን ባደረገው ዐይነት ከተማይቱ እንድትደመሰስ ፈረደባት፤ በእርስዋም ውስጥ በሕይወት የተረፈ አንድም አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ሓዝዋ ድማ፥ ንኣኣን ንንጉሳን ንዅለን ከተማታታን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ብስሕለት ሰይፊ ቐተልዎም። ከምቲ ዅሉ ኣብ ኣዶላም ዝገበሮ፥ ሓደ እኳ ኣየትረፈን፤ ንኣኣን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ስለ ዝወቕዖም ፈፂሙ ኣጥፍኦም።
Amharic Tigrinya 2011 ሐዝዋ ድማ፡ ንእኣን ንንጉሳን ንኹለን ከተማታታን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ብስሕለት ሴፍ ቀተልዎም። ከምቲ ኹሉ ኣብ ዔግሎን ዝገበሮ፡ ሓደ እኳ ኣየትረፈን፡ ንእኣን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ፈጺሙ ኣጥፍኦም።