Joshua 10:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንላኪሽ ኣብ ኢድ እስራኤል ሃቦ፣ ንሱ ድማ ብኻልኣይ መዓልቲ ወሲዱ ንዅሎም ኣብኣ ዝነበሩ ነፍሳትን ከምቲ ምስ ሊብና ዝገበሮ ብስሕለት ሰይፍን ወቕዓን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ላኪ​ስን በእ​ስ​ራ​ኤል እጅ አሳ​ልፎ ሰጣት፤ በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን ያዙ​አት፤ በል​ብ​ናም እን​ዳ​ደ​ረ​ጉት ሁሉ፥ እር​ስ​ዋን፥ በእ​ር​ስ​ዋም ያሉ​ትን ነፍ​ሳት ሁሉ በሰ​ይፍ ስለት መቱ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርሷን በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ላክሻ ካታማ እስራኤልያ አሳ ኩሽያን አደ እምና ኢያሱ ሄ ካታማ ላኤን ጋላሳን ኦይቄዳ። ሊብና ካታማ ኦዳዋዳን ላክሻ ካታማካ ኦዳ፤ ሄ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ ቃራ ማሻን ቡሳኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Laakisha katamaa Israa'eeliyaa asaa kushiyan aatsiide immina Iyyaasu he katamaa laa'entso gallassaan oyk'k'eedda. Liibina katamaa ootseeddawaadan Laakisha katamaakka ootseedda; he kataman de'iyaa asaa ubbaa k'ara mashshaan busakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Laakishe Isra7eele asaa kushen aaththi immides; Iyaasoy he katamayo nam7anththo gallassan oykkides; izi Libinan ooththoyssaththoka hanno ha katamayonne izi giddon diza ubbaa giththa mashshan siifides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ላኪሼ ኢስራኤሌ ኣሳ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ኢያሶይ ሄ ካታማዮ ናምኣን ጋላሳን ኦይኪዴስ፤ ኢዚ ሊቢናን ኦይሳካ ሃኖ ሃ ካታማዮኔ ኢዚ ጊዶን ዲዛ ኡባ ጊ ማሻን ሲፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ላክሶ ካታማ እስራኤለ አሳ ኩሸን አድ እምን፥ እያሱይ ሄ ካታማ ዩሹዋ ተቅድ ናምአን ጋላሳን ኦይክስ። ልብና ካታማን ኦዳይሳዳ ላክሶ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ ማሻን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Laakiso katama Isra7eele asa kushen aathidi immin, Iyyasuy he katamaa yuushuwa teqidi nam7antho gallasan oykis. Libina kataman oothidaysada Laakiso kataman de7iya asa ubbaa mashshan wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለኪሶን አሳልፎ ለእስራኤል ሰጠ፤ ኢያሱም በሁለተኛው ቀን ያዛት፤ በልብና እንዳደረገው ሁሉ እዚህም ከተማዪቱንና በውስጧ ያሉትን ሁሉ በሰይፍ ስለት ፈጃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ጦርነቱ በተጀመረ በሁለተኛው ቀን ለእስራኤላውያን በላኪሽ ላይ ድልን ሰጣቸው፤ በሊብና ባደረጉትም ዐይነት በከተማይቱ ያገኙትን ሰው ሁሉ በሰይፍ ፈጁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንላኪሶ ኣብ ኢድ እስራኤል ኣሕሊፉ ሃባ፤ ብኻልአይቲ መዓልቲ እውን ሓዝዋ፤ ከምቲ ዅሉ ንሊብና ዝገበርዎ፥ ንኣኣን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ከዓ ብስሕለት ሰይፊ ቐተልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንላኪሽውን ኣብ ኢድ እስራኤል ሀባ፡ ብኻልኣይ መዓልቲ ሒዛ፡ ከምቲ ኹሉ ንሊብና ዝገበራ፡ ንእኣን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ከአ ብስሕለት ሴፍ ቀተለ።