Joshua 10:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንላኪሽ ኣብ ኢድ እስራኤል ሃቦ፣ ንሱ ድማ ብኻልኣይ መዓልቲ ወሲዱ ንዅሎም ኣብኣ ዝነበሩ ነፍሳትን ከምቲ ምስ ሊብና ዝገበሮ ብስሕለት ሰይፍን ወቕዓን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ላኪስን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፤ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን፥ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርሷን በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ላክሻ ካታማ እስራኤልያ አሳ ኩሽያን አደ እምና ኢያሱ ሄ ካታማ ላኤን ጋላሳን ኦይቄዳ። ሊብና ካታማ ኦዳዋዳን ላክሻ ካታማካ ኦዳ፤ ሄ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ ቃራ ማሻን ቡሳኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday Laakisha katamaa Israa'eeliyaa asaa kushiyan aatsiide immina Iyyaasu he katamaa laa'entso gallassaan oyk'k'eedda. Liibina katamaa ootseeddawaadan Laakisha katamaakka ootseedda; he kataman de'iyaa asaa ubbaa k'ara mashshaan busakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Laakishe Isra7eele asaa kushen aaththi immides; Iyaasoy he katamayo nam7anththo gallassan oykkides; izi Libinan ooththoyssaththoka hanno ha katamayonne izi giddon diza ubbaa giththa mashshan siifides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ላኪሼ ኢስራኤሌ ኣሳ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ኢያሶይ ሄ ካታማዮ ናምኣን ጋላሳን ኦይኪዴስ፤ ኢዚ ሊቢናን ኦይሳካ ሃኖ ሃ ካታማዮኔ ኢዚ ጊዶን ዲዛ ኡባ ጊ ማሻን ሲፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ላክሶ ካታማ እስራኤለ አሳ ኩሸን አድ እምን፥ እያሱይ ሄ ካታማ ዩሹዋ ተቅድ ናምአን ጋላሳን ኦይክስ። ልብና ካታማን ኦዳይሳዳ ላክሶ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ ማሻን ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Laakiso katama Isra7eele asa kushen aathidi immin, Iyyasuy he katamaa yuushuwa teqidi nam7antho gallasan oykis. Libina kataman oothidaysada Laakiso kataman de7iya asa ubbaa mashshan wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለኪሶን አሳልፎ ለእስራኤል ሰጠ፤ ኢያሱም በሁለተኛው ቀን ያዛት፤ በልብና እንዳደረገው ሁሉ እዚህም ከተማዪቱንና በውስጧ ያሉትን ሁሉ በሰይፍ ስለት ፈጃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ጦርነቱ በተጀመረ በሁለተኛው ቀን ለእስራኤላውያን በላኪሽ ላይ ድልን ሰጣቸው፤ በሊብና ባደረጉትም ዐይነት በከተማይቱ ያገኙትን ሰው ሁሉ በሰይፍ ፈጁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንላኪሶ ኣብ ኢድ እስራኤል ኣሕሊፉ ሃባ፤ ብኻልአይቲ መዓልቲ እውን ሓዝዋ፤ ከምቲ ዅሉ ንሊብና ዝገበርዎ፥ ንኣኣን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን ከዓ ብስሕለት ሰይፊ ቐተልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንላኪሽውን ኣብ ኢድ እስራኤል ሀባ፡ ብኻልኣይ መዓልቲ ሒዛ፡ ከምቲ ኹሉ ንሊብና ዝገበራ፡ ንእኣን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን ከአ ብስሕለት ሴፍ ቀተለ። |