Joshua 10:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ምስ ንጉሱ ኣብ ኢድ እስራኤል ሃባ። ንዅለን እተን ኣብኡ ዝነበራ ነፍሳትን ድማ ብስሕለት ሰይፊ ወቕዓ። ዝኾነ ሰብ ኣብኡ ክጸንሕ ኣይፈቐደን፤ ንጉሱ ግና ከምቲ ንጉስ ያሪኮ ዝገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እርስዋንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርስዋም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገው በልብና ንጉሥ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እርስዋንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፥ በእርስዋም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገው በልብና ንጉሥ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እርሷንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርሷንም በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፥ በእርሷም አንድም እንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በልብና ንጉሥ ላይ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሄ ካታማካ ካታማ ካትያካ እስራኤልያ አሳ ኩሽያን አደ እሜዳ። ኢያሱ እቱዋነ አሸናን፥ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ ቃራ ማሻን ቡሳኬዳ። ያርኮ ካታማ ካትያ ካሰ ዎዳዋዳን፥ ሊብና ካታማ ካትያካ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday he katamaakka katamaa kaatiyaakka Israa'eeliyaa asaa kushiyan aatsiide immeedda. Iyyaasu ittuwaanne ashshenan, kataman de'iyaa asaa ubbaa k'ara mashshaan busakkeedda. Yaarikko katamaa kaatiyaa kase wod'eeddawaadan, Liibina katamaa kaatiyaakka wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY he katamayonne izi kawoza Isra7eele asaa kushen aaththi immides; Iyaasoy katamayonne izi giddon diza ubbaa issinokka ashshontta giththa mashshan dippi histtides; Iyarkko kawo bolla ooththoyssaththoka Libina kawo bollaka ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሄ ካታማዮኔ ኢዚ ካዎዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ኢያሶይ ካታማዮኔ ኢዚ ጊዶን ዲዛ ኡባ ኢሲኖካ ኣሾንታ ጊ ማሻን ዲፒ ሂስቲዴስ፤ ኢያርኮ ካዎ ቦላ ኦይሳካ ሊቢና ካዎ ቦላካ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሄ ካታማነ ካታማ ካዋ ኤንታ ኩሸን አድ እምስ። እያሱይ ካታማን ደእያ አሳፐ እሱዋካ አሾና ማሻን ዎስ። እያርኮ ካታማ ካዋ ቦላ ኦዳይሳዳ ልብና ካታማ ካዋ ቦላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday he katamaanne katamaa kawa enta kushen aathidi immis. Iyyasuy kataman de7iya asaape issuwaka ashshona mashshan wodhis. Iyaarko katamaa kawa bolla oothidaysada Libina katamaa kawa bolla oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም እግዚአብሔር ከተማዪቱንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው። ኢያሱ ከተማዪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ በሰይፍ ስለት አጠፋ፤ አንድም ሰው አላስተረፈም። በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ ያደረገውንም በልብና ንጉሥ ላይ ደገመው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በርስዋና በንጉሥዋ በእስራኤል ላይ ለእስራኤላውያን ድልን ሰጣቸው፤ ኢያሱም ከተማይቱንና በእርስዋ ያሉትን ሰዎች አጠፋ፤ በንጉሥዋም ላይ በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ እንዳደረገው አደረገበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣኣን ንንጉሳን ኣብ ኢድ እስራኤል ኣሕሊፉ ሃባ። ንኣኣን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን፥ ሓደ እኳ እንተየትረፉ፥ ብስሕለት ሰይፊ ወቕዑ። ከምቲ ኣብ ንጉስ ኢያሪኮ ዝገበሮ ኣብ ንጉስ ልብናውን ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንእኣን ንንጉሳን ኣብ ኢድ እስራኤል ሀበ፡ ንእኣን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን፡ ኣብኣ ሓደ እኳ ኸይተረፈ፡ ብስሕለት ሴፍ ቀተለ። ንን ንንጉሳ ድማ ከምቲ ንንጉስ ያሪኮ ዝገበሮ ገበረ። |