Joshua 10:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እያሱ ንማኬዳ ወሲዱ ብሰይፊ ሰዓራ፣ ንንጉሱ ድማ ነቶም ኣብኣ ዝነበሩ ዅሎም ነፍሳትን ብመርገም ወቕዖም። ንጉስ ማኬዳ ድማ ከምቲ ንጉስ ያሪኮ ዝገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን መቄዳን ያዟት፤ እርስዋንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት ገደሉ፤ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽመው አጠፉአቸው፤ ከእነርሱም አንዱን ስንኳ አላስቀሩም፤ የዳነም፥ ያመለጠም የለም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረጉ በመቄዳ ንጉሥ አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርስዋንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገ በመቄዳ ንጉሥ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርሷንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንድም እንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በመቄዳ ንጉሥ ላይ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ኢያሱ ማቄዳ ካታማ ኦይቂደ ካታማ ኡባ ይሴዳ፤ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ እቱዋነ አሸናን ዉርስ ዎዳ። እያርኮ ካታማ ካትያ ካሰ ዎዳዋዳን፥ ማቄዳ ካታማ ካትያካ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Iyyaasu Maak'eeda katamaa oyk'k'iide katamaa ubbaa d'aysseedda; kataman de'iyaa asaa ubbaa ittuwaanne ashshenan wurssi wod'eedda. Iyaarkko katamaa kaatiyaa kase wod'eeddawaadan, Mak'k'eedda katamaa kaatiyaakka wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Iyaasoy Maqeeda katama oykkides; katamayonne izi kawoza giththa mashshan siifides; izi giddon diza asaappe issinokka ashshontta dishe dippi histtides; Iyarkko kawo bolla ooththidayssaththoka Maqeeda kawo bollaka ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኢያሶይ ማቄዳ ካታማ ኦይኪዴስ፤ ካታማዮኔ ኢዚ ካዎዛ ጊ ማሻን ሲፊዴስ፤ ኢዚ ጊዶን ዲዛ ኣሳፔ ኢሲኖካ ኣሾንታ ዲሼ ዲፒ ሂስቲዴስ፤ ኢያርኮ ካዎ ቦላ ኦዳይሳካ ማቄዳ ካዎ ቦላካ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ እያሱይ ማቀዳ ካታማ ኦይክስ፤ ካታማ ካዋካ ዎስ፤ ካታማን ደእያ አሳ ኡባ እስ አስካ አሾና ይስስ። እያርኮ ካታማ ካዋ ቦላ ኦዳይሳዳ፥ ማቀዳ ካታማ ካዋ ቦላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Iyyasuy Maqeda katamaa oykis; katamaa kawaka wodhis; kataman de7iya asa ubbaa issi asika ashshona dhaysis. Iyaarko katamaa kawa bolla oothidaysada, Maqeda katamaa kawa bolla oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ዕለት ኢያሱ መቄዳን ያዘ፤ ከተማዪቱንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ አንድም ሰው ሳያስቀር በውስጧ ያለውን ሁሉ ፈጽሞ ደመሰሰ፤ በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ ያደረገውንም ሁሉ፣ በመቄዳ ንጉሥ ላይ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ቀን ኢያሱ ማቄዳን ያዘ፤ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ በከተማይቱ የነበሩትን ሰዎች ሁሉ አንድም ሳያስቀር ፈጀ፤ በማቄዳም ንጉሥ ላይ ያደረገው ቀድሞ በኢያሪኮ ንጉሥ ላይ ባደረገው ዐይነት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንማቄዳ ሓዛ፤ ንኣኣን ንንጉሳን ከዓ ብስሕለት ሰይፊ ወቕዐ፤ ንኣኣቶምን ኣብኣ ንዘለዉ ዅሎም ሰባትን፥ ሓደ እኳ እንተየትረፈ፥ ፈፂሙ ኣጥፍኦም። ከምቲ ንንጉስ ኢያሪኮ ዝገበሮ፥ ንንጉስ ማቄዳውን ከምኡ ገበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንማቄዳ ሐዛ፡ ንእኣን ንንጉሳን ከአ ብስሕለት ሴፍ ወቕዔ፡ ንኣታቶምን ኣብኣ ንዘለው ኹሎም ነፍሳትን፡ ሓደ እኳ ኸይተረፈ፡ ፈጺሙ ኣጥፍኦም። ከምቲ ንንጉስ ያሪኮ ዝገበሮ፡ ንንጉስ ማቄዳ ድማ ከምኡ ገበሮ። |