Joshua 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እያሱ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ንዅሎም እቶም እትዋጋእዎም ጸላእትኹም ከምዚ ኪገብሮም እዩ እሞ፡ ኣይትፍርሁ፡ ኣይትሰምብዱ፡ ኣጆኹምን ትብዓት ይመልኡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም፥ “በምትወጉአቸው በጠላቶቻችሁ ሁሉ ላይ እንዲሁ እግዚአብሔር ያደርጋልና አትፍሩ፤ አትደንግጡ፤ ጽኑ፤ አይዞአችሁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም። እግዚአብሔር በምትወጉአቸው በጠላቶቻችሁ ሁሉ ላይ እንዲሁ ያደርጋልና አትፍሩ፥ አትደንግጡ፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም እንዲህ አላቸው፦ “ጌታ በምትወጉአቸው በጠላቶቻችሁ ሁሉ ላይ እንዲሁ ያደርጋልና አትፍሩ፥ አትደንግጡ፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ኡንቱንታ፥ “ያዮፕተ፤ ህርጎፕተ፤ ምንተነ ጻልተ። ህንተንቱ ኦለትያ ህንተንቱ ሞርከቱዋ ኡባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu unttuntta, «Yayyoppite; hirggoppite; minnitenne s'alite. Hinttenttu olettiyaa hinttenttu morkkatuwaa ubbaa Med'ina Goday hawaadan ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoykka isttas, «Babofte; dagammofte; minnitenne xalite; inttenara olettiza intte morkketa ubbata bolla GODAY hayssaththo ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይካ ኢስታስ፥ «ባቦፍቴ፤ ዳጋሞፍቴ፤ ሚኒቴኔ ጻሊቴ፤ ኢንቴናራ ኦሌቲዛ ኢንቴ ሞርኬታ ኡባታ ቦላ ጎዳይ ሃይሳ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ኤንታኮ፥ “ህንተ ኦለትያ ህንተ ሞርከታ ቦላ ጎዳይ ሀይሳዳ ኦና ግሾ፥ አይኮይ ባዋ ያዮፍተ፤ ምንተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy entako, “Hinte oletiya hinte morketa bolla Goday haysada oothana gisho, aykoy baawa yayyofite; minnite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም፣ “አትፍሩ፤ አትደንግጡ፤ በርቱ፤ ጽኑ፤ እንግዲህ በምትወጓቸው ጠላቶች ሁሉ ላይ እግዚአብሔር እንደዚሁ ያደርጋልና” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም ለጦር መኰንኖቹ እንዲህ አለ፤ እግዚአብሔር ጦርነት በምትገጥሙአቸው በጠላቶቻችሁ ሁሉ ላይ ልክ እንደዚህ ስለሚያደርግ አትፍሩ አይዞአችሁ፤ ቆራጥነትና ድፍረት ይኑራችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ “እግዚኣብሄር ነቶም እትዋግእዎም ኵሎም ፀላእትኹም ከምዙይ ክገብሮም እዩ እሞ ኣይትፍርሑን ኣይትደንግፁን፥ ፅንዑን ትብዑን” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ፡ እግዚኣብሄርሲ ነቶም እተዋግእዎም ኹሎም ጸላእትኹም ከምኡ ኺገብሮም እዩ እሞ፡ ኣይትፍርሁን ኣይትሰምብዱን፡ ጽንዑን ትብዑን፡ በሎም። |