Joshua 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ነገስታት ናብ እያሱ ምስ ኣውጻእዎም ድማ፡ እያሱ ንዅሎም ሰብ እስራኤል ጸዊዑ ነቶም ምስኡ ዚጐዓዙ ዝነበሩ ኣዘዝቲ ተዋጋእቲ፡ ቅረቡ፡ እግርኹም ኣብ ክሳድ እዞም ነገስታት እዚኣቶም ኣንብር። ቀሪቦም ድማ ኣእጋሮም ኣብ ክሳዶም ኣንበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያንም ነገሥት ወደ ኢያሱ ባመጡአቸው ጊዜ ኢያሱ የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ጠራ፤ ከእርሱም ጋር የሄዱትን የተዋጊዎችን አለቆች “ቅረቡ፤ በእነዚህም ነገሥት አንገት ላይ እግራችሁን አኑሩ” አላቸው። ቀረቡም በአንገታቸውም ላይ እግራቸውን አኖሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚያንም ነገሥታት ወደ ኢያሱ ባወጡአቸው ጊዜ ኢያሱ የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ጠራ፥ ከእርሱም ጋር የሄዱትን የሰልፈኞች አለቆች። ቅረቡ፥ በእነዚህም ነገሥታት አንገት ላይ እግራችሁን አኑሩ አላቸው። ቀረቡም በአንገታቸውም ላይ እግራቸውን አኖሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚያንም ነገሥታት ወደ ኢያሱ ባወጡአቸው ጊዜ ኢያሱ የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ጠራ፥ ከእርሱም ጋር የሄዱትን የተዋጊዎቹን የጦር አዛዦች እንዲህ አላቸው፦ “ቅረቡ፥ በእነዚህም ነገሥታት አንገት ላይ እግራችሁን አኑሩ።” ቀረቡም በአንገታቸውም ላይ እግራቸውን አኖሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄ ካተቱዋ ኢያሱኮ አሄዳ ዎደ፥ ኢያሱ እስራኤልያ አሳ ኡባ ባረኮ ጼሲደ ባረናና ቤዳ ኦላ ጋዳዋቱዋ፥ “ሃ ዪደ ህንተንቱ ገድያን ሀ ካተቱዋ ቆያ የተ” ያጌዳ። ሄዋፐ ዪደ ባረንቱ ገድያን ኡንቱንቱ ቆያ የድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu he kaatetuwaa Iyyaasukko aheedda wode, Iyyaasu Israa'eeliyaa asaa ubbaa barekko s'eesiide barenana beedda ola gadaawatuwaa, «Haa yiide hinttenttu gediyaan ha kaatetuwaa k'ood'iyaa yed'd'ite» yaageedda. Hewaappe yiide barenttu gediyaan unttunttu k'ood'iyaa yed'd'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti he kawota Iyaasokko ehiin Iyaasoy Isra7eele attuma asaa ubbaa baakko xeygidi banara diza ola gadawata, «Haa yiidi hayta kawota qoodhe bolla yedhdhi eqqite» gides. Isttika sinth aadhdhidi ba tohon kawota qoodhe bolla yedhdhi eqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሄ ካዎታ ኢያሶኮ ኤሂን ኢያሶይ ኢስራኤሌ ኣቱማ ኣሳ ኡባ ባኮ ጼይጊዲ ባናራ ዲዛ ኦላ ጋዳዋታ፥ «ሃ ዪዲ ሃይታ ካዎታ ቆ ቦላ ዬ ኤቂቴ» ጊዴስ። ኢስቲካ ሲን ኣዲ ባ ቶሆን ካዎታ ቆ ቦላ ዬ ኤቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሄ ካዎታ እያኮ ኤህዳ ዎደ፥ እያሱይ እስራኤለ አሳ ኡባ ባኮ ፄግድ፥ ባራ ብዳ ቶራ ሞጮናታኮ፥ “ሃ ይድ፥ ህንተ ቶሁዋ ሀ ካዎታ ቆያን ዎተ” ያግስ። ኤንቲ ይድ ኪተትዳይሳዳ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti he kawota iyako ehida wode, Iyyasuy Isra7eele asa ubbaa baako xeegidi, baara bida toora moconatako, “Haa yidi, hinte tohuwa ha kawota qoodhiyan wothite” yaagis. Enti yidi kiitetidaysada oothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህን ነገሥታት ባመጡለትም ጊዜ፣ ኢያሱ መላውን የእስራኤልን ወንዶች ከጠራ በኋላ አብረውት የመጡትን የጦር አዛዦች፣ “ወደዚህ ቅረቡና እግሮቻችሁን በእነዚህ ነገሥታት ዐንገት ላይ አድርጉ” አላቸው፤ እነርሱም ወደ ፊት ቀርበው እግራቸውን በነገሥታቱ ዐንገት ላይ አሳረፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ኢያሱም አመጡአቸው፤ ኢያሱም የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ወደ እርሱ ጠራ፤ ከእርሱ ጋር የዘመቱት የጦር መኰንኖችም መጥተው እግራቸውን በነገሥታቱ አንገት ላይ እንዲያደርጉ ትእዛዝ ሰጠ፤ እነርሱም እንደ ታዘዙት አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ነገስታት ናብ ኢያሱ ምስ ኣውፅእዎም፥ ኢያሱ ንዅሎም ሰብ እስራኤል ፀውዖም፤ ነቶም ምስኡ ኸይዶም ዝነበሩ ኣሕሉቕ እቶም ተዋጋእቲ ድማ “ቅረቡ እሞ ኣእጋርኩም ኣብ ክሳውዲ እዞም ነገስታት እዚኣቶም ግበሩ” በሎም። ቀሪቦም ድማ ኣእጋሮም ኣብ ክሳውዶም ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ ነቶም ነገስታት እቲኦም ናብ እያሱ ምስ ኣውጽእዎም፡ እያሱ ንኹሎም ሰብ እስራኤል ጸውዖም፡ ነቶም ምስኡ ኸይዶም ዝነበሩ ሓላቑ እቶም ተዋጋእቲ ድማ፡ ቅረቡ እሞ ኣእጋርኩም ኣብ ክሳውዲ እዞም ነገስታት እዚኦም ግበሩ፡ በሎም። ቀረቡ እሞ ኣእጋሮም ኣብ ክሳውዶም ገበሩ። |