Joshua 10:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጊብዖን ከም ሓንቲ ኻብተን ንጉሳውያን ከተማታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፡ ካብ ዓይ ስለ እትዓቢ፡ ኵሎም ሰቡ ድማ ሓያላት ስለ ዝነበሩ፡ ኣዝዮም ፈርሁ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ገባ​ዖን ከመ​ን​ግ​ሥ​ታት ከተ​ሞች እንደ አን​ዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ​ሆ​ነች፥ ከጋ​ይም ስለ በለ​ጠች፥ ሰዎ​ች​ዋም ሁሉ ኀያ​ላን ስለ ነበሩ እጅግ ፈራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ ሆነች፥ ከጋይም ስለ በለጠች፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኃያላን ስለ ነበሩ፥ እጅግ ፈራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ ነበረች፥ ከጋይም ስለ ምትበልጥ፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኃያላን ስለ ነበሩ፥ እጅግ ፈራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ አሳይካ ሎይ ያዬዳ። አያዉ ጎፐ፥ ጋባኦና ካታማይ ካተቱዋ ካታማቱዋፐ እቱዋ ማላ ዎልቃማ ካታማ፤ ቃይ ሄ ካታማይ አይ ካታማፐ ዳሬ፤ አን ደእያ አቱማ አሳይካ ምና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa asaykka loytsi yayyeedda. Ayaw gooppe, Gabaa'oona katamay kaatetuwaa katamatuwaappe ittuwaa mala wolk'k'aama katamaa; k'ay he katamay Ayi katamaappe daree; an de'iyaa attuma asaykka mina.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessan izinne derezi dagammida; gaasoykka Geba7ooney kawota katama mala katamata ubbaafe gita katama; gomppay Aye katamayppe darees; izin diza asaykka mino olanchcha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳን ኢዚኔ ዴሬዚ ዳጋሚዳ፤ ጋሶይካ ጌባኦኔይ ካዎታ ካታማ ማላ ካታማታ ኡባፌ ጊታ ካታማ፤ ጎምፓይ ኣዬ ካታማይፔ ዳሬስ፤ ኢዚን ዲዛ ኣሳይካ ሚኖ ኦላንቻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋባኦን ሀንኮ ካዎ ካታማታዳ ግታ ካታማ፤ ሄ ካታማይ ጋየ ካታማፐ አስ፤ እያን ደእያ አደትካ ምኖ ኦላንቾ ግደይሳ ኤርያ ግሾ፥ አዶንፀደቅነ እያ አሳይ ዳሮ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaba7ooni hanko kawo katamatada gita katama; he katamay Gaye katamaape aadhees; iyan de7iya addetika mino olancho gideysa eriya gisho, Adooni-Xedeqinne iya asay daro yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህም እርሱና ሕዝቡ ደነገጡ፤ ምክንያቱም ገባዖን እንደ ነገሥታቱ ከተማ ሁሉ ታላቅ ከተማ፣ በስፋቷም ከጋይ የምትበልጥ፣ ሰዎቿም ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገባዖን በነገሥታት እንደሚተዳደሩት ከተሞች ትልቅና ከዐይ ትበልጥ የነበረች ከተማ ከመሆንዋም በላይ ሰዎችዋም ብርቱ ጦረኞች ስለ ነበሩ፥ አዶኒጼዴቅ በጣም ፈራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጊብዓ ከም ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ነገስታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፥ ካብ ጋይ እኳ እትዓቢ ስለ ዝነበረት፥ ኵሎም ሰባውን ጀጋኑ ስለ ዝነበሩ፥ ሰብ ኢየሩሳሌም የመና ፈርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ጊብዖንሲ ኸም ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ነገስታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፡ ኤረ ኻብ ዓይን እኳ ትዐቢ ነበረት፡ ኩሎም ሰባውን ጀጋኑ ነበሩ እሞ፡ አዝዮም ፈርሁ።