Joshua 10:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጊብዖን ከም ሓንቲ ኻብተን ንጉሳውያን ከተማታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፡ ካብ ዓይ ስለ እትዓቢ፡ ኵሎም ሰቡ ድማ ሓያላት ስለ ዝነበሩ፡ ኣዝዮም ፈርሁ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለሆነች፥ ከጋይም ስለ በለጠች፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኀያላን ስለ ነበሩ እጅግ ፈራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ ሆነች፥ ከጋይም ስለ በለጠች፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኃያላን ስለ ነበሩ፥ እጅግ ፈራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ ነበረች፥ ከጋይም ስለ ምትበልጥ፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኃያላን ስለ ነበሩ፥ እጅግ ፈራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አሳይካ ሎይ ያዬዳ። አያዉ ጎፐ፥ ጋባኦና ካታማይ ካተቱዋ ካታማቱዋፐ እቱዋ ማላ ዎልቃማ ካታማ፤ ቃይ ሄ ካታማይ አይ ካታማፐ ዳሬ፤ አን ደእያ አቱማ አሳይካ ምና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa asaykka loytsi yayyeedda. Ayaw gooppe, Gabaa'oona katamay kaatetuwaa katamatuwaappe ittuwaa mala wolk'k'aama katamaa; k'ay he katamay Ayi katamaappe daree; an de'iyaa attuma asaykka mina. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessan izinne derezi dagammida; gaasoykka Geba7ooney kawota katama mala katamata ubbaafe gita katama; gomppay Aye katamayppe darees; izin diza asaykka mino olanchcha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳን ኢዚኔ ዴሬዚ ዳጋሚዳ፤ ጋሶይካ ጌባኦኔይ ካዎታ ካታማ ማላ ካታማታ ኡባፌ ጊታ ካታማ፤ ጎምፓይ ኣዬ ካታማይፔ ዳሬስ፤ ኢዚን ዲዛ ኣሳይካ ሚኖ ኦላንቻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋባኦን ሀንኮ ካዎ ካታማታዳ ግታ ካታማ፤ ሄ ካታማይ ጋየ ካታማፐ አስ፤ እያን ደእያ አደትካ ምኖ ኦላንቾ ግደይሳ ኤርያ ግሾ፥ አዶንፀደቅነ እያ አሳይ ዳሮ ያይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaba7ooni hanko kawo katamatada gita katama; he katamay Gaye katamaape aadhees; iyan de7iya addetika mino olancho gideysa eriya gisho, Adooni-Xedeqinne iya asay daro yayyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህም እርሱና ሕዝቡ ደነገጡ፤ ምክንያቱም ገባዖን እንደ ነገሥታቱ ከተማ ሁሉ ታላቅ ከተማ፣ በስፋቷም ከጋይ የምትበልጥ፣ ሰዎቿም ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገባዖን በነገሥታት እንደሚተዳደሩት ከተሞች ትልቅና ከዐይ ትበልጥ የነበረች ከተማ ከመሆንዋም በላይ ሰዎችዋም ብርቱ ጦረኞች ስለ ነበሩ፥ አዶኒጼዴቅ በጣም ፈራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጊብዓ ከም ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ነገስታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፥ ካብ ጋይ እኳ እትዓቢ ስለ ዝነበረት፥ ኵሎም ሰባውን ጀጋኑ ስለ ዝነበሩ፥ ሰብ ኢየሩሳሌም የመና ፈርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊብዖንሲ ኸም ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ነገስታት ዓባይ ከተማ ስለ ዝነበረት፡ ኤረ ኻብ ዓይን እኳ ትዐቢ ነበረት፡ ኩሎም ሰባውን ጀጋኑ ነበሩ እሞ፡ አዝዮም ፈርሁ። |