Joshua 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጸላእትኻ ሰጐጎም፡ ነቶም ብድሕሪኦም ድማ ስዓሮም እምበር፡ ኣይትጸንሕ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ ኢድካ ሂብዎም እዩ እሞ፡ ናብ ከተማታቶም ኪኣትዉ ኣይትፍቀደሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ ግን አትዘግዩ፤ ጠላቶቻችሁንም እስከ መጨረሻው ተከታትላችሁ ያዙአቸው፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው፤” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ ግን አትዘግዩ፥ ጠላቶቻችሁንም አባርሩአቸው፥ በኋላም ያሉትን ግደሉ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ ግን አትዘግዩ፥ ጠላቶቻችሁንም አሳድዷቸው፥ ከኋላ በኩል እየተከተላችሁም ምቱአቸው፤ አምላካችሁም ጌታ በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተንቱ ያን ጋምኦፕተ፤ ህንተንቱ ሞርከቱዋ የደርሲደ፥ ጉየና ኡንቱንታ ኦልተ፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ካታማ ገልሶፕተ። መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ኡንቱንታ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hinttenttu yaan gam"oppite; hinttenttu morkkatuwaa yederssiide, guyyenna unttuntta olite, unttuntta unttunttu katamaa gelissoppite. Med'ina Goday hinttenttu S'oossay unttuntta hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte morkketa yedeththite attiin azallofte; istta kaalli kaalli meto gaththite; istti ba katamaa bi gelontta mala diggite; hekko GODAA intte Xoossay istta intte kushen aaththi immides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሞርኬታ ዬዴቴ ኣቲን ኣዛሎፍቴ፤ ኢስታ ካሊ ካሊ ሜቶ ጋቴ፤ ኢስቲ ባ ካታማ ቢ ጌሎንታ ማላ ዲጊቴ፤ ሄኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢስታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ ያን ጋምኦፍተ፤ ኤንቲ ባንታ ካታማ ገልድ አቶና መላ ህንተ ሞርከታ ጎድድ ኤንታ ዎተ። ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ኤንታ ህንተ ኩሸን አድ እምስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte yan gam7ofite; enti banta katamaa gelidi attona mela hinte morketa gooddidi enta wodhite. Goday hinte Xoossay enta hinte kushen aathidi immis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠላቶቻችሁን አሳድዷቸው እንጂ ችላ አትበሉ፤ ከበስተ ኋላ ሆናችሁም አደጋ ጣሉባቸው፤ ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሏቸው፤ እነሆ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቷቸዋልና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ግን በዚያ አትቈዩ፤ ጠላትን እያሳደዳችሁ ከኋላ በኩል አደጋ መጣላችሁን ቀጥሉ፤ ሸሽተው ወደ ከተሞቻቸው እንዲገቡ መንገድ አትስጡአቸው! አምላካችሁ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ድልን ያቀዳጃችኋልና።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ግና ኣይትደንጕዩ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ሂቡኩም እዩ እሞ፥ ኣሳጕጉዎም። ነቶም ብድሕሪት ዘለዉ ድማ ቕተልዎም፤ ናብ ከተማታቶም ከይኣትዉ ኸልክልዎም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ግና ደው ኣይትበሉ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንጸላእትኹም ናብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ እሞ፡ ስጎጉዎም። ነቶም ዳሕሮት ከአ ቅተልዎም፡ ናብ ከተማታቶም ኪአትው ኣይትሕደግዎም። |