Joshua 10:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጸላእትኻ ሰጐጎም፡ ነቶም ብድሕሪኦም ድማ ስዓሮም እምበር፡ ኣይትጸንሕ። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ ኢድካ ሂብዎም እዩ እሞ፡ ናብ ከተማታቶም ኪኣትዉ ኣይትፍቀደሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ግን አት​ዘ​ግዩ፤ ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ሁ​ንም እስከ መጨ​ረ​ሻው ተከ​ታ​ት​ላ​ችሁ ያዙ​አ​ቸው፤ አም​ላ​ካ​ች​ሁም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ጃ​ችሁ አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​አ​ቸ​ዋ​ልና ወደ ከተ​ሞ​ቻ​ቸው እን​ዳ​ይ​ገቡ ከል​ክ​ሉ​አ​ቸው፤” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን አትዘግዩ፥ ጠላቶቻችሁንም አባርሩአቸው፥ በኋላም ያሉትን ግደሉ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን አትዘግዩ፥ ጠላቶቻችሁንም አሳድዷቸው፥ ከኋላ በኩል እየተከተላችሁም ምቱአቸው፤ አምላካችሁም ጌታ በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተንቱ ያን ጋምኦፕተ፤ ህንተንቱ ሞርከቱዋ የደርሲደ፥ ጉየና ኡንቱንታ ኦልተ፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ካታማ ገልሶፕተ። መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ኡንቱንታ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hinttenttu yaan gam"oppite; hinttenttu morkkatuwaa yederssiide, guyyenna unttuntta olite, unttuntta unttunttu katamaa gelissoppite. Med'ina Goday hinttenttu S'oossay unttuntta hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte morkketa yedeththite attiin azallofte; istta kaalli kaalli meto gaththite; istti ba katamaa bi gelontta mala diggite; hekko GODAA intte Xoossay istta intte kushen aaththi immides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሞርኬታ ዬዴቴ ኣቲን ኣዛሎፍቴ፤ ኢስታ ካሊ ካሊ ሜቶ ጋቴ፤ ኢስቲ ባ ካታማ ቢ ጌሎንታ ማላ ዲጊቴ፤ ሄኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢስታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ያን ጋምኦፍተ፤ ኤንቲ ባንታ ካታማ ገልድ አቶና መላ ህንተ ሞርከታ ጎድድ ኤንታ ዎተ። ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ኤንታ ህንተ ኩሸን አድ እምስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte yan gam7ofite; enti banta katamaa gelidi attona mela hinte morketa gooddidi enta wodhite. Goday hinte Xoossay enta hinte kushen aathidi immis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠላቶቻችሁን አሳድዷቸው እንጂ ችላ አትበሉ፤ ከበስተ ኋላ ሆናችሁም አደጋ ጣሉባቸው፤ ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሏቸው፤ እነሆ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቷቸዋልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ግን በዚያ አትቈዩ፤ ጠላትን እያሳደዳችሁ ከኋላ በኩል አደጋ መጣላችሁን ቀጥሉ፤ ሸሽተው ወደ ከተሞቻቸው እንዲገቡ መንገድ አትስጡአቸው! አምላካችሁ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ድልን ያቀዳጃችኋልና።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ኣይትደንጕዩ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ሂቡኩም እዩ እሞ፥ ኣሳጕጉዎም። ነቶም ብድሕሪት ዘለዉ ድማ ቕተልዎም፤ ናብ ከተማታቶም ከይኣትዉ ኸልክልዎም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ግና ደው ኣይትበሉ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንጸላእትኹም ናብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ እሞ፡ ስጎጉዎም። ነቶም ዳሕሮት ከአ ቅተልዎም፡ ናብ ከተማታቶም ኪአትው ኣይትሕደግዎም።