Jonah 4:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣምላኽ ንዮናስ በሎ፡ በታ ቆሎ ምሕራቕካ ጽቡቕ ድዩ፧ ንሱ ድማ ከምዚ በለ፥ ክሳብ ሞት ምቚጣዐይ ጽቡቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዮና​ስን፥ “በውኑ ስለ​ዚች ቅል ታዝ​ና​ለ​ህን?” አለው። እር​ሱም፥ “እስ​ክ​ሞት ድረስ እጅግ አዝ​ኛ​ለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ዮናስን። በውኑ ስለዚች ቅል ትቈጣ ዘንድ ይገባሃልን? አለው። እርሱም። እስከ ሞት ድረስ እቈጣ ዘንድ ይገባኛል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ዮናስን “ስለዚች የጉሎ ተክል ልትቆጣ ይገባህልን?” አለው። እርሱም፦ “እስከ ሞት ድረስ ልቆጣ ይገባኛል” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ዮናሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቱሙ ኔን ሀ ጎስያ ግሻዉ ሀንቀታናዉ በሲ?” ያጌዳ። ዮናስ፥ “ኤ በሰ፤ ኡባ ሀይቃና ጋካናዉ ሀንቀታናዉ በሰ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Yoonaasa hawaadan yaageedda; «Tumu neeni ha gosiyaa gishaw hank'k'ettanaw bessii?» yaageedda. Yoonaasi, «Ee besse; ubbaa hayk'k'ana gakkanaw hank'k'ettanaw besse» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Xoossay Yoonaasas, «Tumu neni ha gosey gishshas hanqettanaas bessizee?» gides. Yoonaasikka, «Ee! Hayqqana gakkanaas hanqettanaas taas bessees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጾሳይ ዮናሳስ፥ «ቱሙ ኔኒ ሃ ጎሴይ ጊሻስ ሃንቄታናስ ታስ ቤሲዜ?» ጊዴስ። ዮናሲካ፥ «ኤ! ሃይቃና ጋካናስ ሃንቄታናስ ቤሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ዮናሳኮ፥ “ኔኒ ሀ ጎሰ ግሾ ይሎታናዉ በሲ?” ያግስ። ዮናስ፥ “ኤ በሴስ፤ ኡባራካ ሀይቃና ጋካናዉ ይሎታናዉ ታዉ በሴስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay Yoonasako, “Neeni ha gose gisho yilotanaw bessii?” yaagis. Yoonasi, “Ee bessees; ubbaraka hayqana gakanaw yilotanaw taw bessees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን ዮናስን፣ “በውኑ ስለ ቅሉ ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። እርሱም፣ “በርግጥ እስከ ሞት ልቈጣ ይገባኛል” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “ስለዚህች ቅል ልትበሳጭ ይገባሃልን?” አለው። ዮናስም “በእርግጥ መበሳጨት ይገባኛል፤ እንዲያውም በንዴት እስከምሞት ድረስ መበሳጨት አለብኝ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንዮናስ “ብሓቂ ብዛዕባ እታ ተኽሊ ሓምሓም ክትቍጣዕዶ ይግብአካ እዩ?” በሎ። ዮናስ ድማ “ክሳዕ ሞት ክቝጣዕ ይግብአኒ እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ከአ ንዮናስ፡ በታ ጉልዒ ኽትቁጣዕዶ ይግበኣኣካ እዩ፡ በሎ። ንሱ ድማ ክሳዕ ሞት ክቑጣዕ እኳ ይግበኣኒ እዩ፡ በለ።