Jonah 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣምላኽ ንዮናስ በሎ፡ በታ ቆሎ ምሕራቕካ ጽቡቕ ድዩ፧ ንሱ ድማ ከምዚ በለ፥ ክሳብ ሞት ምቚጣዐይ ጽቡቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ዮናስን፥ “በውኑ ስለዚች ቅል ታዝናለህን?” አለው። እርሱም፥ “እስክሞት ድረስ እጅግ አዝኛለሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ዮናስን። በውኑ ስለዚች ቅል ትቈጣ ዘንድ ይገባሃልን? አለው። እርሱም። እስከ ሞት ድረስ እቈጣ ዘንድ ይገባኛል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ዮናስን “ስለዚች የጉሎ ተክል ልትቆጣ ይገባህልን?” አለው። እርሱም፦ “እስከ ሞት ድረስ ልቆጣ ይገባኛል” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ዮናሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቱሙ ኔን ሀ ጎስያ ግሻዉ ሀንቀታናዉ በሲ?” ያጌዳ። ዮናስ፥ “ኤ በሰ፤ ኡባ ሀይቃና ጋካናዉ ሀንቀታናዉ በሰ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay Yoonaasa hawaadan yaageedda; «Tumu neeni ha gosiyaa gishaw hank'k'ettanaw bessii?» yaageedda. Yoonaasi, «Ee besse; ubbaa hayk'k'ana gakkanaw hank'k'ettanaw besse» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Xoossay Yoonaasas, «Tumu neni ha gosey gishshas hanqettanaas bessizee?» gides. Yoonaasikka, «Ee! Hayqqana gakkanaas hanqettanaas taas bessees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጾሳይ ዮናሳስ፥ «ቱሙ ኔኒ ሃ ጎሴይ ጊሻስ ሃንቄታናስ ታስ ቤሲዜ?» ጊዴስ። ዮናሲካ፥ «ኤ! ሃይቃና ጋካናስ ሃንቄታናስ ቤሴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ዮናሳኮ፥ “ኔኒ ሀ ጎሰ ግሾ ይሎታናዉ በሲ?” ያግስ። ዮናስ፥ “ኤ በሴስ፤ ኡባራካ ሀይቃና ጋካናዉ ይሎታናዉ ታዉ በሴስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Yoonasako, “Neeni ha gose gisho yilotanaw bessii?” yaagis. Yoonasi, “Ee bessees; ubbaraka hayqana gakanaw yilotanaw taw bessees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግን ዮናስን፣ “በውኑ ስለ ቅሉ ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። እርሱም፣ “በርግጥ እስከ ሞት ልቈጣ ይገባኛል” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ስለዚህች ቅል ልትበሳጭ ይገባሃልን?” አለው። ዮናስም “በእርግጥ መበሳጨት ይገባኛል፤ እንዲያውም በንዴት እስከምሞት ድረስ መበሳጨት አለብኝ!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንዮናስ “ብሓቂ ብዛዕባ እታ ተኽሊ ሓምሓም ክትቍጣዕዶ ይግብአካ እዩ?” በሎ። ዮናስ ድማ “ክሳዕ ሞት ክቝጣዕ ይግብአኒ እዩ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከአ ንዮናስ፡ በታ ጉልዒ ኽትቁጣዕዶ ይግበኣኣካ እዩ፡ በሎ። ንሱ ድማ ክሳዕ ሞት ክቑጣዕ እኳ ይግበኣኒ እዩ፡ በለ። |