Jonah 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጸሓይ ምስ በረቐት ድማ፡ ኣምላኽ ብርቱዕ ንፋስ ምብራቕ ኣዳለወ። ጸሓይ ድማ ንርእሲ ዮናስ ሃረመቶ፡ ንሱ ድማ ኣብ ውሽጡ ክመውት ከም ዝደለየ፡ ካብ ምንባር ምሟት ይሓይሽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፀሐይም በወጣች ጊዜ እግዚአብሔር ትኩስ የምሥራቅ ነፋስን አዘዘ፤ ዮናስንም እስኪዝል ድረስ ፀሐይ ራሱን መታው፤ ለራሱም ተስፋ ቈርጦ፥ “ከሕይወት ሞት ይሻለኛል” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፀሐይም በወጣች ጊዜ እግዚአብሔር ትኩስ የምሥራቅ ነፋስ አዘጋጀ ዮናስ እስኪዝል ድረስም ፀሐይ ራሱን መታው፤ ለራሱም ሞትን ፈለገና። ከሕይወት ሞት ይሻለኛል አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፀሐይም በወጣ ጊዜ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አዘጋጀ፥ ዮናስ ራሱን እስኪስት ድረስ ፀሐይ ራሱን መታው፤ ለነፍሱም ሞትን ለመነና “ከሕይወት ሞት ይሻላል” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ከሶ ዎደ፥ ጾሳይ ምችያ ጫርኩዋ አዋይ ዶልያ ባጋፐ የዴዳ፤ ሄዋፐ ደንደዳዋን ዮናስ ላባናና ጋካናዉ፥ አዋይ ዮናሳ ሁጲያ ጹጌዳ። ያትና እ፥ “ፓጻ ደእያዋፐ ሀይቂያዌ ታዉ ሎአ” ያጊደ ሀይቃናዉ ዎሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away kesso wode, S'oossay michchiyaa c'arkkuwaa away doliyaa baggappe yeddeedda; hewaappe denddeddawaan Yoonaasi labbanana gakkanaw, away Yoonaasa huup'iyaa s'uuggeedda. Yaatina I, «Pas'a de'iyaawaappe hayk'k'iyaawe taw lo"a» yaagiide hayk'k'anaw woosseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkiza wode Xoossay xuuggiza carko arshey mokkiza baggafe yeddides; hessafe dendidayssan Yoonaasi daaburana gakkanaas away Yoonaasa hu7e xuuggides; histtiin izi, «Paxa daanaappe taas hayqoy lo7o» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ዎዴ ጾሳይ ጹጊዛ ጫርኮ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋፌ ዬዲዴስ፤ ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ዮናሲ ዳቡራና ጋካናስ ኣዋይ ዮናሳ ሁኤ ጹጊዴስ፤ ሂስቲን ኢዚ፥ «ፓጻ ዳናፔ ታስ ሃይቆይ ሎኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዋይ ከይያ ዎደ ፆሳይ ዶሎሀ ባጋፈ ምሻ ጫርኮ የድስ። ዮናስ ላባናና ጋካናዉ አዋይ ዮናሳ ሁጵያ ፁግስ። ያትን እ፥ “ደኦፐ ታዉ ሀይቆይ ሎኦ” ያግድ ሀይቆስ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Away keyiya wode Xoossay doloha baggafe misha carko yeddis. Yoonasi labbanana gakanaw away Yoonasa huuphiya xuuggis. Yaatin I, “De7ope taw hayqoy lo77o” yaagidi hayqos woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፀሓይ ስትወጣ፣ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አመጣ፤ ፀሓዩም የዮናስን ራስ አቃጠለ፤ እርሱም ተዝለፈለፈ፤ መሞትም ፈልጎ፣ “ከመኖር መሞት ይሻለኛል” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፀሐይ ከወጣ በኋላ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ ላከ፤ የፀሐዩም ሐሩር ራሱን ስላቃጠለው ዮናስ ተዝለፈለፈ፤ ሞትንም በመመኘት “ከመኖር ይልቅ መሞት ይሻለኛል” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፀሓይ ምስ በረቐት ድማ፥ እግዚኣብሄር ዘቃፅል ንፋስ ምብራቕ ኣዳለወ፤ እታ ፀሓይ ከዓ ንዮናስ፥ ርእሱ ኽሳዕ ዝዞሮ ወቕዐቶ። ንሱውን ንባዕሉ ሞት ተመንዩ፥ “ካብ ብህይወት ምንባርስ ሙማት ይሕሸኒ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጸሓይ ምስ በረቐት ድማ፡ ኣምላኽ ውዑይ ንፋስ ምብራቕ ኣዳለወ፡ ጸሓይ ከአ ንዮናስ፡ ክሳዕ ዜሕለሉ፡ ርእሱ ወቕዓቶ። ንሱውን፡ ካብ ብህይወት ምንባርሲ ሙማት ይሕሸኒ፡ ኢሉ ንነፍሱ ሞት ለመነላ። |