Jonah 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ፡ ካብ ሓዘኑ ምእንቲ ኼናግፎ፡ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ጽላሎት ኪኸውን፡ ኣብ ልዕሊ ዮናስ ቆሎ ኣዳለወ። ዮናስ ድማ ብዛዕባ እቲ ቆሎ ኣዝዩ ተሓጐሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር አምላክም ቅልን አዘዘ፤ ከጭንቀቱም ታድነው ዘንድ በራሱ ላይ ጥላ እንድትሆን በዮናስ ራስ ላይ ከፍ ከፍ አደረጋት፤ ዮናስም ስለ ቅሊቱ እጅግ ደስ አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር አምላክም ቅል አዘጋጀ፥ ከጭንቀቱም ታድነው ዘንድ በራሱ ላይ ጥላ እንድትሆን በዮናስ ላይ ከፍ ከፍ አደረጋት፤ ዮናስም ስለ ቅሊቱ እጅግ ደስ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔርም የጉሎ ተክል አበቀለ፥ ከጭንቀቱም እንድታድነው፥ በራሱ ላይ ጥላ እንድትሆን በዮናስ ራስ ላይ ከፍ ከፍ እንድትል አደረጋት፤ ዮናስም ስለ ጉሎ ተክሉ እጅግ ተደሰተ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋ ሱሉዋፐ ዮናሳ አሻና ማላ፥ መና ጎዳይ ጾሳይ እት ጎስያ ዶልሲደ ጊግሴዳ፤ ሄ ጎስያ ሀይይካ ዮናሳ ሁጲያፐ ቦላ ባጋና ኩዋ ግዳናዳን ኦዳ። ዮናስ ሄ ጎስያ ጋሱዋን ሎይ ናሸቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Awaa suuluwaappe Yoonaasa ashshana mala, Med'inaa Goday S'oossay itti gosiyaa dolisiide giigisseedda; he gosiyaa haytsaykka Yoonaasa huup'iyaappe bolla baggana kuwaa gidanaadan ootseedda. Yoonaasi he gosiyaa gaasuwaan loytsi nashetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshe seelappe Yoonaasa ashshanaas GODAY issi gose dolisides; he gosey diccidi Yoonaasa kuwasides; Yoonaasi he gosey gishshas keehi ufayettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼ ሴላፔ ዮናሳ ኣሻናስ ጎዳይ ኢሲ ጎሴ ዶሊሲዴስ፤ ሄ ጎሴይ ዲጪዲ ዮናሳ ኩዋሲዴስ፤ ዮናሲ ሄ ጎሴይ ጊሻስ ኬሂ ኡፋዬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዋ ሱላፐ ዮናሳ አሻና መላ ጎዳይ እስ ጎሰ ዶልስስ። ሄ ጎሰ ሀይይ ዮናሳ ሁጰ ቦላ ባጋራ ኩያ ግዳና መላ ኦስ። ዮናስ ሄ ጎሰ ጋሶን ዳሮ ኡፋይትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Awa suulape Yoonasa ashshana mela Goday issi gose dolisis. He gose haythay Yoonasa huuphe bolla baggara kuya gidana mela oothis. Yoonasi he gose gaason daro ufaytis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር አምላክም የቅል ተክል አብቅሎ፣ የዮናስ ራስ ጥላ እንዲያገኝና ሙቀትም እንዳያስጨንቀው ከበላዩ እንዲያድግ አደረገ፣ ዮናስም ስለ ቅሉ እጅግ ደስ አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጥላ በማግኘት ከፀሐይ ግለት እንዲድን እግዚአብሔር አምላክ አንድ የቅል ተክል አብቅሎ ቅጠሎችዋ ከዮናስ ራስ በላይ እንዲሆኑ አደረገ፤ ዮናስም ከቅሉ ሐረግ ጥላ በማግኘቱ እጅግ ተደሰተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከዓ ንዮናስ ርእሱ ኽተፅልለሉ እሞ፥ ካብ ጭንቂ ኽተድሕኖ ኢሉ፥ ሓንቲ ተኽሊ ሓምሓም ኣብቈለ፤ ኣብ ልዕሊኡ ኸም እትዓቢ ድማ ገበራ። ዮናስውን በታ ተኽሊ ሓምሓም የመና ተሓጐሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከአ ንዮናስ ርእሱ ኸተጽልሎ እሞ ኻብ ሕሰሙ ኽተናግፎ ኢሉ፡ ጉልዒ ኣዳለወ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ኣዕበያ። ዮናስውን በታ ጉልዒ ኣዝዩ ተሐጎሰ። |