Jonah 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ እግዚኣብሄር ድማ ለመነ፡ እግዚኣብሄር፡ እልምነካ ኣሎኹ፡ እቲ ገና ኣብ ዓደይ ከለኹ ዝበልክዎዶ ኣይኰነን፧ ስለዚ ንስኻ ጸጋን መሓርን ኣምላኽ ምዃንካ፡ ትዕግስትን ብፍቕሪ ለውሃትን ዝበዝሕካን ካብ ክፉእ ከም እትንሳሕን ስለ ዝፈለጥኩ፡ ኣቐዲመ ናብ ተርሺሽ ሃዲመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ እንዲህም አለ፥ “አቤቱ፥ በሀገሬ ሳለሁ የተናገርሁት ይህ አልነበረምን? አንተ ቸርና ይቅር ባይ፥ ታጋሽም፥ ምሕረትህም የበዛ፥ ከክፉው ነገርም የምትመለስ አምላክ እንደ ሆንህ ዐውቄ ነበርና ስለዚህ ወደ ተርሴስ ለመኰብለል ፈጥኜ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እግዚአብሔርም ጸለየና። አቤቱ፥ እለምንሃለሁ፤ በአገሬ ሳለሁ የተናገርሁት ይህ አልነበረምን? አንተ ቸርና ይቅር ባይ፥ ታጋሽም፥ ምሕረትህም የበዛ፥ ከክፉው ነገርም የተነሣ የምትጸጸት አምላክ እንደ ሆንህ አውቄ ነበርና ስለዚህ ወደ ተርሴስ ለመኰብለል ፈጥኜ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ጌታ ጸለየ፥ እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ፥ በአገሬ ሳለሁ የተናገርሁት ይህ አልነበረምን? አስቀድሜ ወደ ተርሴስ ለመኰብለል የፈለግሁትም ለዚህ ነበር፥ አንተ ቸርና ርኅሩኅ፥ ታጋሽና ምሕረትህ የበዛ፥ ከክፉ የምትመለስ አምላክ እንደሆንህ አውቄ ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ታን ብሮ ታ ጋደን ደኣደ ጌዳዌ ሀዋ ግደኔ? ታን ነ ስንፐ ባቃታደ ታርሴሰ ባናዉ ኤሌሌዳዌ ሀዋሳ። ኔን ቃረታይነ ማሮተይ ኩሜዳ ጾሳ ግድያዋ፥ ሀንቆ ኤሌለናዋነ አገና ሲቁዋን ኩሜዳዋ፥ ቃይ አሀና ጌዳ ኢታባካ አግያ ጾሳ ግድያዋ ታን ካሰካ ኤራድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, taani biro ta gaden de'aadde geeddawe hawaa gidennee? Taani ne sintsappe bak'ataade Tarsseese baanaw elleelleeddawe hawaassa. Neeni k'aretaynne maarotetsay kumeedda S'oossaa gidiyaawaa, hank'k'oo elleellenawaanne aggena siik'uwaan kumeeddawaa, k'ay ahana geedda iitabaakka aggiyaa S'oossaa gidiyaawaa taani kasekka eraad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAA, «Abeet GODAWU! Tani buro ta deren dashe gidayssi hayssa gidennee? Ta ne sinththafe betada Tarseese baanaas eesotidayssi hessassa; qadhetaynne maarotay nenan kumida Xoossaa ne gididayssa, hanqos eesotonttayssanne aggontta siiqon kumidayssa, qasse ehana gida iita miishshika aggiza Xoossa ne gididayssa tani kasekka erays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ታኒ ቡሮ ታ ዴሬን ዳሼ ጊዳይሲ ሃይሳ ጊዴኔ? ታ ኔ ሲንፌ ቤታዳ ታርሴሴ ባናስ ኤሶቲዳይሲ ሄሳሳ፤ ቃታይኔ ማሮታይ ኔናን ኩሚዳ ጾሳ ኔ ጊዲዳይሳ፥ ሃንቆስ ኤሶቶንታይሳኔ ኣጎንታ ሲቆን ኩሚዳይሳ፥ ቃሴ ኤሃና ጊዳ ኢታ ሚሺካ ኣጊዛ ጾሳ ኔ ጊዲዳይሳ ታኒ ካሴካ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳኮ፥ “አቤት ጎዳዉ ታኒ ኮይሮ ታ ቢታን ደአሸ ግዳይስ ሀይሳ ግደኔ? ታኒ ነ ስንፈ በታዳ ታርሰሳ ባናዉ ኤለስዳይ ሀይሳሳ። ኔኒ ቃይነ ማሮት ኩምዳ ፆሲ ግደይሳ፥ ሀንቆስ ኤለሶናይሳነ ዉሮና ሲቆን ኩምዳይሳ፥ ቃስ ኤሀና ግዳ ኢታባካ ቃታዳ አግያ ፆሲ ግደይሳ ታኒ ካሰካ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaako, “Abeeti Godaw taani koyro ta biittan de7ashe gidaysi haysa gidennee? Taani ne sinthafe betada Tarsesa baanaw ellesiday haysasa. Neeni qadheynne maaroti kumida Xoossi gideysa, hanqos ellesonaysanne wuronna siiqon kumidaysa, qassi ehana gida iitabaka qadhetada aggiya Xoossi gideysa taani kaseka erayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ጸለየ፤ “ እግዚአብሔር ሆይ፤ በአገሬ ሳለሁ የተናገርሁትስ ይህን አልነበረምን? ፈጥኜ ወደ ተርሴስ ለመኰብለል የተነሣሁትም ለዚሁ ነበር፤ አንተ ቸርና ርኅሩኅ፤ ምሕረትህ የበዛ ከቍጣ የራቅህ አምላክ፣ ጥፋትንም ከማምጣት የምትመለስ እንደ ሆንህ ዐውቃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፦ “እግዚአብሔር ሆይ! አንተ ይህን እንደምታደርግ ገና በአገሬ ሳለሁ ተናግሬ አልነበረምን? ከፊትህ ኰብልዬ ወደ ተርሴስ ለመሄድ ያቀድኩትም በዚህ ምክንያት ነበር፤ አንተ ቸርና ይቅር ባይ፥ ታጋሽና ምሕረትህ የበዛ፥ በዘለዓለማዊ ፍቅር የተመላህ፥ ቊጣህን መልሰህ ምሕረት የምታደርግ አምላክ መሆንህን ዐውቅ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ እግዚኣብሄር ድማ “ኦ እግዚኣብሄር፥ እልምነካ ኣለኹ፤ እቲ ኣብ ሃገረይ እንተለኹ ዝተዛረብክዎስ እዙይዶ ኣይኮነን? ለጋስን ርህሩህን፥ ንቝጥዓ ደንጓይን፥ በዓል ዓብዪ ምሕረትን፥ ክፍኣት ካብ ምምፃእ እትናሳሕ ኣምላኽ ከም ዝኾንካ ስለ ዝፈለጥኩ እየ፥ ኣቐዲመ ናብ ተርሴስ ዝሃደምኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ በለ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ እልምነካ አሎኹ፡ እቲ ኣብ ሃገረይ ከሎኹ እተዛረብክዎስ እዚዶ ኣይኮነን፡ መሓርን ርሕሩሕን ንኹራ ደንጓይን ብዓል ዓብዩ ሳህልን ንእኩይ እትጥዐሰሉን ኣምላኽ ከም ዝኾንካ ስለ ዝፈለጥኩ፡ ስለዚ እየ ቐዲመ ናብ ተርሲስ ዝሀደምኩ። |