Jonah 4:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነታ ኣብ መንጎ የማነይቲ ኢዶምን ጸጋሞምን ክፈላልዩ ዘይክእሉ ልዕሊ ስሳ ሽሕ ህዝቢ ዘለዉዋ ዓባይ ከተማ ነነዌዶ ኣይምሓርኩን። ከምኡ’ውን ብዙሓት ከብቲ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔስ ቀኛ​ቸ​ው​ንና ግራ​ቸ​ውን የማ​ይ​ለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚ​በ​ልጡ ሰዎ​ችና ብዙ እን​ስ​ሶች ላሉ​ባት ለታ​ላ​ቂቱ ከተማ ለነ​ነዌ አላ​ዝ​ን​ምን?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔስ ቀኛቸውንና ግራቸውን የማይለዩ ከመቶ ሀያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችና ብዙ እንስሶች ላሉባት ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ አላዝንምን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔስ ታዲያ ቀኛቸውንና ግራቸውን የማይለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎችና ብዙ እንስሶች ላሉባት ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ አላዝንምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡሸቻነ ሀድርሳ ሻክ ኤርቤና ጼታነ ላታሙ ሻአ አሳይነ ዳሮ መሂ ናናዌን ደኤ። ያትና ታን ሀ ዎልቃማ ካታማዉ ቃረታናዉ በሰኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ushechchaanne haddirssaa shaakki eribeenna s'eetanne laatamu sha"a asaynne daro mehii Nanawen de'ee. Yaatina taani ha wolk'k'aama katamaw k'arettanaw bessennee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ushachchinne hadirs shaakki erontta xeetanne nam7u tammu shiyappe bollara diza dereynne daro mehey diza ha gita Nannawe katamays ta mishettanaas bessennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሻቺኔ ሃዲርስ ሻኪ ኤሮንታ ጼታኔ ናምኡ ታሙ ሺያፔ ቦላራ ዲዛ ዴሬይኔ ዳሮ ሜሄይ ዲዛ ሃ ጊታ ናናዌ ካታማይስ ታ ሚሼታናስ ቤሴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኡሻችነ ሀድርስ ሻክድ ኤሮና ፄታነ ላታሙ ሙኩሉ አስነ ዳሮ መሄይ ደእያ ሀ ግታ ካታማ ናናወስ ታኒ ቃታናዉ በሰኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ushachinne haddirsi shaakidi eronna xeetanne laatamu mukulu asinne daro mehey de7iya ha gita katamaa Nanawes taani qadhetanaw bessennee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ታዲያ፣ እኔ ቀኝና ግራቸውን ለይተው መናገር የማይችሉ፣ ከአንድ መቶ ሃያ ሺሕ በላይ ሰዎችና አያሌ እንስሶች ለሚኖሩባት ለታላቋ ከተማ ለነነዌ ማዘን አይገባኝምን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነነዌ ክፉና ደጉን የማይለዩ ከአንድ መቶ ኻያ ሺህ ሕዝብ በላይ የሚኖሩባት ከተማ ነች፤ ብዙ እንስሶችም አሉባት፤ ታዲያ እኔ ለዚህች ታላቂቱ ከተማ አልራራምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነኸ ነታ ዓባይ ከተማ ነነዌ፥ የማኖም ካብ ፀጋሞም ክፈልዩ ዘይኽእሉ፥ ካብ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ዝበዝሑ ሰባትን ብዙሓት እንስሳን ዘለውዋ ኽርህርሀላዶ ኣይግብአንን?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነኸ ነታ ዓባይ ከተማ ነነዌ፡ የማኖም ካብ ጸጋሞም ኪፈልዩ ዘይኽእሉ፡ ካብ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ዚበዝሑ ሰብን ብዙሓት እንስሳን ዘለውዋዶ ኣይርሕርሓላን እየ።