Jonah 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ዘይደኸምካሉን ዘይበቘለካን ቆሎ መሓርካዮ። ብለይቲ ተንሲኡ ብለይቲ ዝጠፍአ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “አንተ ትበቅል ዘንድ ላልደከምህባት፥ ላላሳደግሃትም፥ በአንድ ሌሊት ለበቀለች፥ በአንድ ሌሊትም ለደረቀችው ቅል አዝነሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። አንተ ትበቅል ዘንድ ላልደከምህባት ላላሳደግሃትም፥ በአንድ ሌሊት ለበቀለች፥ በአንድ ሌሊትም ለደረቀችው ቅል አዝነሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለው፦ “አንተ ላልደከምህባት ላላሳደግሃትም፥ በአንድ ሌሊት ለበቀለች፥ በአንድ ሌሊትም ለደረቀችው የጉሎ ተክል አዝነሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዮናሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እት ቃማን ዶላደ፥ ላኤን ቃማ መሌዳ ጎስያዉ፥ ኔን አን ዳቡራቤናባዉነ ድቻቤናባዉ ሀዋ ኬሻ ቃረታዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Yoonaasa hawaadan yaageedda; «Itti k'amman dolaade, laa"entso k'amma meleedda gosiyaw, neeni an daaburabeenabawunne dichchabeenabaw hawaa keeshshaa k'arettaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAY Yoonaasas, «Issi gallas mokkada, nam7anththo gallas melida goseys neni izin daaburonttaarissinne izo dichchonttaaris hayssa mala mishettaasashin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳይ ዮናሳስ፥ «ኢሲ ጋላስ ሞካዳ፥ ናምኣን ጋላስ ሜሊዳ ጎሴይስ ኔኒ ኢዚን ዳቡሮንታሪሲኔ ኢዞ ዲቾንታሪስ ሃይሳ ማላ ሚሼታሳሺን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ፆሳይ ዮናሳኮ፥ “ዝነ ዶላዳ ሀች መልዳ ጎሴስ፥ ነ ዳቡሮናርስ፥ ነ ድቾናርስ ሀይሳ መላ ቃታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Xoossay Yoonasako, “Zine dolada hachi melida gosees, ne daaburonaaris, ne dichonaris haysa mela qadhetadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለው፤ “አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምህበት ለዚህ ቅል እጅግ ዐዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፦ “አንተ በአንድ ቀን በቅላ፥ በአንድ ቀን ለደረቀች፥ እንዲያውም ላልደከምክባትና ላላሳደግሃት ተክል ይህን ያኽል አዝነሃል! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ንስኻ በታ ዘይደኸምካላን ዘየዕበኻያን፥ ብሓንቲ ለይቲ ዝበቘለት፥ ብሓንቲ ለይቲ ድማ ዝጠፍአት ተኽሊ ሓምሓም ሓዘንካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ በሎ፡ ንስኻ በታ ዘይደኸምካላን ዘየዕቤኻያን፡ ብሓንቲ ለይቲ ዝበቖለት ብሓንቲ ለይቲ ድማ ዝጠፍኤት ጉልዒ ጉሂኻ። |