Jonah 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ዘይደኸምካሉን ዘይበቘለካን ቆሎ መሓርካዮ። ብለይቲ ተንሲኡ ብለይቲ ዝጠፍአ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “አንተ ትበ​ቅል ዘንድ ላል​ደ​ከ​ም​ህ​ባት፥ ላላ​ሳ​ደ​ግ​ሃ​ትም፥ በአ​ንድ ሌሊት ለበ​ቀ​ለች፥ በአ​ንድ ሌሊ​ትም ለደ​ረ​ቀ​ችው ቅል አዝ​ነ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። አንተ ትበቅል ዘንድ ላልደከምህባት ላላሳደግሃትም፥ በአንድ ሌሊት ለበቀለች፥ በአንድ ሌሊትም ለደረቀችው ቅል አዝነሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለው፦ “አንተ ላልደከምህባት ላላሳደግሃትም፥ በአንድ ሌሊት ለበቀለች፥ በአንድ ሌሊትም ለደረቀችው የጉሎ ተክል አዝነሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ዮናሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እት ቃማን ዶላደ፥ ላኤን ቃማ መሌዳ ጎስያዉ፥ ኔን አን ዳቡራቤናባዉነ ድቻቤናባዉ ሀዋ ኬሻ ቃረታዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Yoonaasa hawaadan yaageedda; «Itti k'amman dolaade, laa"entso k'amma meleedda gosiyaw, neeni an daaburabeenabawunne dichchabeenabaw hawaa keeshshaa k'arettaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY Yoonaasas, «Issi gallas mokkada, nam7anththo gallas melida goseys neni izin daaburonttaarissinne izo dichchonttaaris hayssa mala mishettaasashin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ ዮናሳስ፥ «ኢሲ ጋላስ ሞካዳ፥ ናምኣን ጋላስ ሜሊዳ ጎሴይስ ኔኒ ኢዚን ዳቡሮንታሪሲኔ ኢዞ ዲቾንታሪስ ሃይሳ ማላ ሚሼታሳሺን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ፆሳይ ዮናሳኮ፥ “ዝነ ዶላዳ ሀች መልዳ ጎሴስ፥ ነ ዳቡሮናርስ፥ ነ ድቾናርስ ሀይሳ መላ ቃታዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin Xoossay Yoonasako, “Zine dolada hachi melida gosees, ne daaburonaaris, ne dichonaris haysa mela qadhetadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለው፤ “አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምህበት ለዚህ ቅል እጅግ ዐዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፦ “አንተ በአንድ ቀን በቅላ፥ በአንድ ቀን ለደረቀች፥ እንዲያውም ላልደከምክባትና ላላሳደግሃት ተክል ይህን ያኽል አዝነሃል!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ “ንስኻ በታ ዘይደኸምካላን ዘየዕበኻያን፥ ብሓንቲ ለይቲ ዝበቘለት፥ ብሓንቲ ለይቲ ድማ ዝጠፍአት ተኽሊ ሓምሓም ሓዘንካ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከአ በሎ፡ ንስኻ በታ ዘይደኸምካላን ዘየዕቤኻያን፡ ብሓንቲ ለይቲ ዝበቖለት ብሓንቲ ለይቲ ድማ ዝጠፍኤት ጉልዒ ጉሂኻ።