Jonah 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብን እንስሳን ግና ብኽዳን ሓዘን ተኸዲኖም ብሓይሊ ናብ ኣምላኽ ይእውጁ። እወ፡ ነፍሲ ወከፎም ካብቲ ግጉይ መገዶምን ካብቲ ኣብ ኢዶም ዘሎ ዓመጽን ይምለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰዎ​ችና እን​ስ​ሶ​ችም ማቅ ይል​በሱ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ን​ድ​ነት ይጩኹ፤ ሰዎ​ችም ሁሉ ከክፉ መን​ገ​ዳ​ቸ​ውና በእ​ጃ​ቸው ከአ​ለው ግፍ ይመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዎችና እንስሶችም በማቅ ይከደኑ፥ ወደ እግዚአብሔርም በብርቱ ይጩኹ፤ ሰዎችም ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በእጃቸው ካለው ግፍ ይመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውም ሆነ እንስሳ በማቅ ይሸፈኑ፥ ወደ እግዚአብሔርም በብርቱ ይጩኹ፤ ሰዎች ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በመዳፋቸው ካለው ግፍ ይመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይካ መሂካ ማቅያ ማዮ፤ አሳይ ኡባይ ምንሲደ ጾሳኮ ዋሶ፤ ባረንቱ ኢታ ኦግያፐነ ናቆ ኦሱዋፐካ ስምኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaykka mehiikka maak'iyaa mayyo; Asay ubbay minisiidde S'oossaakko waasso; barenttu iita ogiyaappenne naak'o oosuwaappekka simmino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asaykka meheykka wuri maaqa may7o; asi wuri minththidi Xoossako waasso; ba iita ogeppenne qoho oosoppeka simmo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይካ ሜሄይካ ዉሪ ማቃ ማይኦ፤ ኣሲ ዉሪ ሚንዲ ጾሳኮ ዋሶ፤ ባ ኢታ ኦጌፔኔ ቆሆ ኦሶፔካ ሲሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስነ መሄ ኡባይ ካዮ ማኦ ማኦ። እስ እስ አስ ምንድ ፆሳኮ ዋሶ። ባ ኢታ ኦግያፐ ስሞ፥ ባ ኢታ ኦሱዋካ አጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asinne mehe ubbay kayo ma7o ma77o. Issi issi asi minthidi Xoossaako waasso. Ba iita ogiyape simmo, ba iita oosuwaka aggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ሰውም እንስሳም ማቅ ይልበስ፤ ሁሉም አጥብቆ ወደ እግዚአብሔር ይጩኽ፤ ሰዎችም ሁሉ ክፉ መንገዳቸውንና የግፍ ሥራቸውን ይተዉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎችም ሆኑ እንስሶች ማቅ ይልበሱ፤ እያንዳንዱ ሰው ከልብ ወደ እግዚአብሔር ይጩኽ፤ መጥፎ ጠባዩንና የግፍ ሥራውን ይተው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብን እንስሳን ወጮ ይከደኑ፤ ዓው ኢሎም ድማ ናብ እግዚኣብሄር የእውዩ፤ ነፍሲ ወከፎም ከዓ፥ ካብ ክፉእ መንገዱን፥ ካብቲ ኣብ ኢዱ ዘሎ ግፍዕን ይመለስ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብን እንስሳን ክሻ ይከደኑ፡ ዓው ኢሎም ድማ ናብ ኣምላኽ የእውዩ። ነፍሲ ወከድ ከአ ካብ እኩይ መገዱን ካብቲ ኣብ ኢዱ ዘሎ ዓመጽን ይመለስ።