Jonah 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ግብርታቶም፡ ካብ ግጉይ መገዶም ከም ዚምለሱ ረኣየ። እግዚኣብሄር ድማ በቲ ክገብረሎም እየ ዝበሎ ክፉእ ተነስሐ፤ ኣይገበረን ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደተመለሱ ሥራቸውን አየ፤ እግዚአብሔርም ያደርግባቸው ዘንድ ከተናገረው ክፉ ነገር ተመለሰ፤ አላደረገውምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደተመለሱ ሥራቸውን አየ፤ እግዚአብሔርም ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጽቶ አላደረገውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደተመለሱ ሥራቸውን አየ፥ እግዚአብሔርም ራርቶ አደርግባችኋለሁ ብሎ የተናገረውን ክፉ ነገር አላደረገውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ኦግያፐ ስሜዳዋ ጾሳይ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንቶ ቃረቲደ፥ ኡንቱንቱ ቦላ አሀና ጌዳ ኢታባ አግ ባሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu iita ogiyaappe simmeeddawaa S'oossay be'eedda wode, unttunttoo k'arettiide, unttunttu bolla ahana geedda iitabaa aggi basheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba iita ogeppe simmidayssa Xoossay be7idi isttas qadhettidi istta bolla ehana gida pirdaa aggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ኢታ ኦጌፔ ሲሚዳይሳ ጾሳይ ቤኢዲ ኢስታስ ቃቲዲ ኢስታ ቦላ ኤሃና ጊዳ ፒርዳ ኣጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦግያፐ ስምዳይሳ ፆሳይ በእዳ ዎደ ኤንታዉ ቃትድ ኤንታ ቦላ ኤሀና ግዳ ኢታባ አጋግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta iita ogiyape simmidaysa Xoossay be7ida wode entaw qadhetidi enta bolla ehana gida iitaba aggaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ምን እንዳደረጉና ከክፉ መንገዳቸውም እንዴት እንደ ተመለሱ ባየ ጊዜ ራራላቸው፤ በእነርሱም ላይ ሊያመጣ ያሰበውን ጥፋት አላደረገም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የነነዌ ሰዎች ያደረጉትንና ከክፉ መንገዳቸው መመለሳቸውን ተመለከተ፤ ስለዚህም ራርቶላቸው በእነርሱ ላይ ሊያመጣ የነበረውን ቅጣት አልፈጸመም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ፥ ካብ ክፉእ መንገዶም ከም ዝተመለሱ ግብሮም ረአየ። እግዚኣብሄርውን ነቲ ኸውርደሎም ኢሉ ተናጊርዎ ዝነበረ ኽፉእ ነገር ተናሲሑ ኣይገበሮን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከአ ካብ እኩይ መገዶም ከም እተመልሱ፡ ግብሮም ረአዩ፡ ኣምላኽውን ነቲ ኼውርደሎም ኢሉ እተዛረቦ መዓት ተጣዕሰሉ፡ ኣይገበሮን ከአ። |