Joel 3:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይሁዳ ግና ንዘለኣለም ክትነብር እያ፡ የሩሳሌም ከኣ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ይሁዳ ለዘ​ለ​ዓ​ለም፥ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ለልጅ ልጅ መኖ​ሪያ ትሆ​ና​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ይሁዳ ለዘላለም፥ ኢየሩሳሌምም ለልጅ ልጅ መኖሪያ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ይሁዳ ለዘለዓለም፥ ኢየሩሳሌምም ለልጅ ልጅ መኖሪያ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ይሁዳ ጋዲ መናዉ፥ የሩሳላመካ የለታ ኡባ ጋካናዉ፥ አሳይ ደኢያሳ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yihudaa gaddii med'inaw, Yerusaalamekka yeletaa ubbaa gakkanaw, Asay de'iyaasaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gakkanawu tani halo kessontta aggida xillota suuththa gishshas halo kessana; Yuhudaynne Yerusalaamey qasse mernaas ta derey de7izaso gidana; tanikka Xoossay Xiyoone zuma bolla de7ana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጋካናዉ ታኒ ሃሎ ኬሶንታ ኣጊዳ ጺሎታ ሱ ጊሻስ ሃሎ ኬሳና፤ ዩሁዳይኔ ዬሩሳላሜይ ቃሴ ሜርናስ ታ ዴሬይ ዴኢዛሶ ጊዳና፤ ታኒካ ጾሳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላ ዴኣና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ይሁድነ የሩሳላመይ መርናዉ፥ የለታ ኡባስ ደእያ በሲ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yihudinne Yerusalaamey merinaw, yeleta ubbaas de7iya bessi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁዳ ለዘላለም፣ ኢየሩሳሌምም ለትውልድ ሁሉ መኖሪያ ትሆናለች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እስከ አሁን ድረስ ሳልበቀልላቸው የቀረሁትን የንጹሐንን ደም እበቀላለሁ፤ ይሁዳና ኢየሩሳሌም ግን ለዘለዓለም ለሕዝቤ መኖሪያ ይሆናሉ፤ እኔም እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይ እኖራለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ይሁዳ ግና ንዘለኣለም፥ ኢየሩሳሌምውን ንውሉድ ወለዶ መንበሪ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ይሁዳ ግና ንዘለአለም ትነብር፡ ዮርሳሌም ከአ ንውሉድ ወለዶ።