Joel 3:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ግና ንዘለኣለም ክትነብር እያ፡ የሩሳሌም ከኣ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ይሁዳ ለዘለዓለም፥ ኢየሩሳሌምም ለልጅ ልጅ መኖሪያ ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ይሁዳ ለዘላለም፥ ኢየሩሳሌምም ለልጅ ልጅ መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ይሁዳ ለዘለዓለም፥ ኢየሩሳሌምም ለልጅ ልጅ መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳ ጋዲ መናዉ፥ የሩሳላመካ የለታ ኡባ ጋካናዉ፥ አሳይ ደኢያሳ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihudaa gaddii med'inaw, Yerusaalamekka yeletaa ubbaa gakkanaw, Asay de'iyaasaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gakkanawu tani halo kessontta aggida xillota suuththa gishshas halo kessana; Yuhudaynne Yerusalaamey qasse mernaas ta derey de7izaso gidana; tanikka Xoossay Xiyoone zuma bolla de7ana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጋካናዉ ታኒ ሃሎ ኬሶንታ ኣጊዳ ጺሎታ ሱ ጊሻስ ሃሎ ኬሳና፤ ዩሁዳይኔ ዬሩሳላሜይ ቃሴ ሜርናስ ታ ዴሬይ ዴኢዛሶ ጊዳና፤ ታኒካ ጾሳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላ ዴኣና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ይሁድነ የሩሳላመይ መርናዉ፥ የለታ ኡባስ ደእያ በሲ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yihudinne Yerusalaamey merinaw, yeleta ubbaas de7iya bessi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳ ለዘላለም፣ ኢየሩሳሌምም ለትውልድ ሁሉ መኖሪያ ትሆናለች፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እስከ አሁን ድረስ ሳልበቀልላቸው የቀረሁትን የንጹሐንን ደም እበቀላለሁ፤ ይሁዳና ኢየሩሳሌም ግን ለዘለዓለም ለሕዝቤ መኖሪያ ይሆናሉ፤ እኔም እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይ እኖራለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ግና ንዘለኣለም፥ ኢየሩሳሌምውን ንውሉድ ወለዶ መንበሪ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ግና ንዘለአለም ትነብር፡ ዮርሳሌም ከአ ንውሉድ ወለዶ። |