Joel 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣኽራን ብጭቃ ክነጥቡ እዮም፣ ኣኽራን ድማ ጸባ ክውሕዙ እዮም፣ ኵሎም ርባታት ይሁዳ ድማ ማይ ኪውሕዙ እዮም፣ ካብ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ፈልፋሊ ማይ ኪወጽእ እዩ። ፣ ንጐልጐል ሲቲም ድማ መስኖ ክህብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ተራሮች ማርን ያንጠባጥባሉ፤ ኮረብቶችም ወተትን ያፈስሳሉ፤ በይሁዳም ያሉት ፈፋዎች ሁሉ ውኃን ያጐርፋሉ፤ ከእግዚአብሔርም ቤት ምንጭ ትፈልቃለች፤ የሰኪኖንንም ሸለቆ ታጠጣለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ተራሮች በተሃ ጠጅ ያንጠባጥባሉ፥ ኮረብቶችም ወተትን ያፈስሳሉ፥ በይሁዳም ያሉት ፈፋዎች ሁሉ ውኃን ያጐርፋሉ ከእግዚአብሔርም ቤት ምንጭ ትፈልቃለች፥ የሰጢምንም ሸለቆ ታጠጣለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፥ ተራሮች አዲስ ወይን ጠጅ ያንጠባጥባሉ፥ ኮረብቶችም ወተትን ያፈስሳሉ፥ በይሁዳም ያሉት ፈፋዎች ሁሉ ውኃን ያጐርፋሉ፥ ከጌታም ቤት ምንጭ ትፈልቃለች፥ የሰጢምንም ሸለቆ ታጠጣለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ጋላስ ደረቱ አይፍያ ዎይንያ ቱራን ካመታና፤ ደረቱዋ ቦላንካ ዳሮ ማ እምያ ሚዛይ ሄመታና። ይሁዳ ጋድያን ደእያ ሻፋ ኡባና ሃይ ፑልታና። መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ፑልቱ ጎጋና፤ ሺጽማ ዛንጋራ ኡሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He gallassi deretuu ayfiyaa woyniyaa turaan kametana; deretuwaa bollankka daro maatsaa immiyaa miizay heemettana. Yihudaa gadiyaan de'iyaa shaafaa ubbaanna haatsay pulttana. Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaappe pulttuu goggana; Shiis'ima Zanggaaraa ushshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «He wode zumati wurikka woyne miththan kumana; zumbullan daro maaththa miizati heemettana; GODAA Keeththafe pulttoy pulttana; Yuhuda deren diza shaafata ubbaa haaththi kumana; Shiixime shoobbay haath kallana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ዎዴ ዙማቲ ዉሪካ ዎይኔ ሚን ኩማና፤ ዙምቡላን ዳሮ ማ ሚዛቲ ሄሜታና፤ ጎዳ ኬፌ ፑልቶይ ፑልታና፤ ዩሁዳ ዴሬን ዲዛ ሻፋታ ኡባ ሃ ኩማና፤ ሺጺሜ ሾባይ ሃ ካላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ደረት ማልአንቶ ዎይነ ኡሻን ፆካና፤ ዙማት ማ ጎጋና። ይሁዳ ቢታን ደእያ ሻፋ ኡባን ሃ ፑልታና። ጎዳ ኬን ፑልቶይ ቃና፤ ሴፅማ ዛንጋራ ኡሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas dereti mal7anto woyne ushshan xokana; zumati maathi goggana. Yihuda biittan de7iya shaafa ubban haathi pultana. Godaa keethan pultoy dhuuqana; Seexima zangaara ushshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በዚያ ጊዜ ተራሮች፣ አዲስ የወይን ጠጅ ያንጠባጥባሉ፤ ኰረብቶችም ወተት ያፈስሳሉ፤ በይሁዳ ያሉ ሸለቆዎች ሁሉ ውሃ ያጐርፋሉ፤ ከእግዚአብሔር ቤት ምንጭ ይፈልቃል፤ የሰጢምን ሸለቆ ያጠጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በዚያን ጊዜ ተራራዎችም ሁሉ በወይን ተክል ይሸፈናሉ፤ በኰረብቶችም ላይ ብዙ ወተት የሚሰጡ ከብቶች ይሰማራሉ፤ በይሁዳ ምድር የሚገኙ ወንዞች ሁሉ በውሃ የተሞሉ ይሆናሉ፤ ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም ምንጭ ይፈልቃል፤ የሺጢምንም ሸለቆ ያጠጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምዙይ ክኸውን እዩ፤ እምባታት ሓድሽ ወይኒ ኸንጠብጥቡ፥ ኰረብታታት ድማ ፀባ ኸውሕዙ፥ ካብ ኵሉ ሩባታት ይሁዳ ኸዓ ማያት ከውሕዙ እዮም፤ ካብ ቤት እግዚኣብሄርውን ዓይኒ ማይ ክትፍልፍል፥ ንለሰ ሰጢም ድማ ኽተስቲ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲአ ኪኸውን እዩ፡ ኣኽራን ኮልዒ ወይኒ ኺነትዑ፡ ኩርባታት ድማ ጸባ ኼውሕዙ፡ ካብ ኩሉ ርባታት ይሁዳ ኸአ ማይ ጃሕጃሕ ኪብል እዪ። ካብ ቤት እግዚኣብሄርውን ዓይኑ ማይ ኪፍልፍል፡ ንለሰ ሽጢም ድማ ኬስትያ እዩ። |