Joel 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣነ ኣብ ጽዮን፡ ቅዱስ ከረን ዝነብር እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም። ሽዑ የሩሳሌም ቅድስቲ ክትከውን እያ፣ ደጊም ድማ ጓኖት ኣይክሓልፉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እኔም በተቀደሰ ተራራዬ በጽዮን የምቀመጥ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ፤ ያን ጊዜም ኢየሩሳሌም የተቀደሰች ከተማ ትሆናለች፥ እንግዶችም ከእንግዲህ ወዲህ አያልፉባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን የምቀመጥ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ፤ የዚያን ጊዜም ኢየሩሳሌም የተቀደሰች ትሆናለች፥ እንግዶችም ከእንግዲህ ወዲህ አያልፉባትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን የምቀመጥ ጌታ አምላካችሁ እንደሆንሁ ታውቃላችሁ፥ የዚያን ጊዜም ኢየሩሳሌም የተቀደሰች ትሆናለች፥ እንግዶችም ከእንግዲህ ወዲህ አያልፉባትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ “ታን ታ ጌሻ ደርያን ጽዮነን ደእያ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ግድያዋ ህንተ ሄ ዎደ ኤራና። የሩሳላመ ካታማይ ጌሻ ግዳናዋ፤ ቃይ አላጋቱዋ ኦላንቻቱ ላኤን የሩሳላመ ዎራጅክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, «Taani ta geeshsha deriyaan S'iyoonen de'iyaa Med'inaa Godaa hintte S'oossaa gidiyaawaa hintte he wode erana. Yerusaalame katamay geeshsha gidanawaa; k'ay allagatuwaa olanchchatuu laa"entso Yerusaalame woraajjikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asawu! He wode tani GODAA intte Xoossa gididayssa intte erana; tani geesh gidida ta zuma Xiyoone bolla de7ana; Yerusalaamey anjjettida katama gidana; hessafe guye hara allaga wottadaray izo worajjenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ሄ ዎዴ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ኤራና፤ ታኒ ጌሽ ጊዲዳ ታ ዙማ ጺዮኔ ቦላ ዴኣና፤ ዬሩሳላሜይ ኣንጄቲዳ ካታማ ጊዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሃራ ኣላጋ ዎታዳራይ ኢዞ ዎራጄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄ ዎደ ህንተ፥ ታኒ ታ ጌሻ ዙማ ቦላ፥ ፅዮነን ደእያ ጎዳ ህንተ ፆሳ ግደይሳ ኤራና። የሩሳላመ ካታማይ ጌሽ ግዳና፤ አላጋት ዛሪድ የሩሳላመ ኦሎኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “He wode hinte, taani ta geeshsha zumaa bolla, Xiyoonen de7iya Godaa hinte Xoossaa gideysa erana. Yerusalaame katamay geeshshi gidana; allagati zaaridi Yerusalaame olokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከዚያም እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ፣ በቅዱሱ ተራራዬ በጽዮን እንደምኖር ታውቃላችሁ፤ ኢየሩሳሌም የተቀደሰች ትሆናለች፤ ከእንግዲህም ወዲያ ባዕዳን አይወርሯትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስራኤል ሆይ! በዚያን ጊዜ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንኩ ታውቃላችሁ፤ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌምም የተቀደሰች ከተማ ትሆናለች፤ ከእንግዲህ ወዲህ የባዕድ ወታደሮች አይወሩአትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኣብ ቅዱስ እምባይ ኣብ ፅዮን ዝነብር፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ዝኾንኩ ኽትፈልጡ ኢኹም። በቲ ጊዜ እቱይ ኢየሩሳሌም ዝተቐደሰት ክትከውን እያ፤ ድሕሪዙይውን ጓኖት ኣይሓልፍዋን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኣብ ቅዱስ ከረነይ ኣብ ጽዮን ዝነብር እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ዝኾንኩ፡ ክትፈልጡ ኢኺም። ዮርሳሌም ከአ ቅድስቲ ኽትከውን እያ፡ ድሕርዚውን ጓኖት ኣይኪሐልፍዋን እዮም። |