Joel 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ኪጉረምረም፡ ካብ የሩሳሌም ድማ ድምጹ ኬስምዕ እዩ። ሰማያትን ምድርን ኪናወጹ እዮም፣ እግዚኣብሄር ግና ተስፋ ህዝቡን ሓይሊ ደቂ እስራኤልን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፤ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ይሰጣል፤ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ ይራራል፤ የእስራኤልንም ልጆች ያጸናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ይሰጣል፤ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፥ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል ፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ያሰማል፥ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፥ ጌታ ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፥ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ጽዮነን ግዲደ ጉማና፤ የሩሳላመንካ ባረ ኮሻ ስሳና፤ ሳሉነ ሳአይ ኮኮራና። ሽን መና ጎዳይ ባረ አሳዉ እስራኤላዉ ባቃት አትያ ሳኣነ ደኡዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday S'iyoonen gidiide guummana; Yerusaalamenkka bare kooshshaa sissana; saluunne sa'ay kokkorana. Shin Med'inaa Goday bare asaw Israa'eelaw bak'ati attiyaa sa'aanne de'uwaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Xiyoone zumaa bolla Yerusalaamen dishe babisiza ba qaala giiris sissana; saloynne sa7ay qaaxxana; GODAY gidikko ba dere Isra7eeles shiiqi attizaso gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላ ዬሩሳላሜን ዲሼ ባቢሲዛ ባ ቃላ ጊሪስ ሲሳና፤ ሳሎይኔ ሳኣይ ቃጻና፤ ጎዳይ ጊዲኮ ባ ዴሬ ኢስራኤሌስ ሺቂ ኣቲዛሶ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ፅዮነን ግድድ ደቻና፤ የሩሳላመን ባ ቃላ ስሳና፤ ሳሎይነ ሳእ ኮኮራና። ሽን ጎዳይ ባ አሳስ፥ እስራኤለስ ባቃትድ አትያ በሲ ግዳና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Xiyoonen gididi dechana; Yerusalaamen ba qaala sissana; saloynne sa7i kokorana. Shin Goday ba asaas, Isra7eeles baqatidi attiya bessi gidana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ከጽዮን ጮኾ ይናገራል፤ ከኢየሩሳሌም ያንጐደጕዳል፤ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፣ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በኢየሩሳሌም ሆኖ፥ የሚያስፈራ ድምፁን ያሰማል፤ ሰማይና ምድር ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ ለእስራኤል መጠጊያ ምሽግ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ካብ ፅዮን፥ ድምፁ ልዕል ኣቢሉ የስምዕ፤ ድምፁውን ልዕል ኣቢሉ፥ ካብ ኢየሩሳሌም ቃሉ ይህብ፤ ሰማይን ምድርን ከዓ የንቀጥቅጡ፤ ግናኸ እግዚኣብሄር ንህዝቡ መዕቘቢ፥ ንደቂ እስራኤል ድማ ዕርዲ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ይጓዝም፡ ድምጺ ኻብ ዮርሳሌም የስምዕ፡ ሰማይን ምድርን ከአ የንቀጥቅጥ። ግናኸ እግዚኣብሄር ንህዝቡ መዕቖቢ፡ ንደቂ እስራኤል ድማ ዕርዲ እዩ። |