Joel 3:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ኪጉረምረም፡ ካብ የሩሳሌም ድማ ድምጹ ኬስምዕ እዩ። ሰማያትን ምድርን ኪናወጹ እዮም፣ እግዚኣብሄር ግና ተስፋ ህዝቡን ሓይሊ ደቂ እስራኤልን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በጽ​ዮን ሆኖ ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ ይጮ​ኻል፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሆኖ ቃሉን ይሰ​ጣል፤ ሰማ​ይና ምድ​ርም ይና​ወ​ጣሉ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ለሕ​ዝቡ ይራ​ራል፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች ያጸ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ይሰጣል፤ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፥ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በጽዮን ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል ፥ በኢየሩሳሌምም ሆኖ ቃሉን ያሰማል፥ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፥ ጌታ ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፥ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጽዮነን ግዲደ ጉማና፤ የሩሳላመንካ ባረ ኮሻ ስሳና፤ ሳሉነ ሳአይ ኮኮራና። ሽን መና ጎዳይ ባረ አሳዉ እስራኤላዉ ባቃት አትያ ሳኣነ ደኡዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday S'iyoonen gidiide guummana; Yerusaalamenkka bare kooshshaa sissana; saluunne sa'ay kokkorana. Shin Med'inaa Goday bare asaw Israa'eelaw bak'ati attiyaa sa'aanne de'uwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Xiyoone zumaa bolla Yerusalaamen dishe babisiza ba qaala giiris sissana; saloynne sa7ay qaaxxana; GODAY gidikko ba dere Isra7eeles shiiqi attizaso gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላ ዬሩሳላሜን ዲሼ ባቢሲዛ ባ ቃላ ጊሪስ ሲሳና፤ ሳሎይኔ ሳኣይ ቃጻና፤ ጎዳይ ጊዲኮ ባ ዴሬ ኢስራኤሌስ ሺቂ ኣቲዛሶ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅዮነን ግድድ ደቻና፤ የሩሳላመን ባ ቃላ ስሳና፤ ሳሎይነ ሳእ ኮኮራና። ሽን ጎዳይ ባ አሳስ፥ እስራኤለስ ባቃትድ አትያ በሲ ግዳና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Xiyoonen gididi dechana; Yerusalaamen ba qaala sissana; saloynne sa7i kokorana. Shin Goday ba asaas, Isra7eeles baqatidi attiya bessi gidana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ከጽዮን ጮኾ ይናገራል፤ ከኢየሩሳሌም ያንጐደጕዳል፤ ሰማይና ምድርም ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ መሸሸጊያ፣ ለእስራኤልም ልጆች መጠጊያ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በኢየሩሳሌም ሆኖ፥ የሚያስፈራ ድምፁን ያሰማል፤ ሰማይና ምድር ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ ለእስራኤል መጠጊያ ምሽግ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ካብ ፅዮን፥ ድምፁ ልዕል ኣቢሉ የስምዕ፤ ድምፁውን ልዕል ኣቢሉ፥ ካብ ኢየሩሳሌም ቃሉ ይህብ፤ ሰማይን ምድርን ከዓ የንቀጥቅጡ፤ ግናኸ እግዚኣብሄር ንህዝቡ መዕቘቢ፥ ንደቂ እስራኤል ድማ ዕርዲ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ካብ ጽዮን ይጓዝም፡ ድምጺ ኻብ ዮርሳሌም የስምዕ፡ ሰማይን ምድርን ከአ የንቀጥቅጥ። ግናኸ እግዚኣብሄር ንህዝቡ መዕቖቢ፡ ንደቂ እስራኤል ድማ ዕርዲ እዩ።