Joel 2:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብብዝሒ ክትበልዑን ክትጸግቡን፡ ስም እቲ መስተንክር ዝገበረኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ከተመስግኑ ኢኹም። ህዝበይ ድማ ፈጺሙ ኣይክሓፍርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ መብል ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ትጠ​ግ​ቡ​ማ​ላ​ችሁ፤ ከእ​ና​ን​ተም ጋር ተአ​ም​ራ​ትን የሠ​ራ​ውን የአ​ም​ላ​ካ​ች​ሁን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስም ታመ​ሰ​ግ​ና​ላ​ችሁ፤ ሕዝ​ቤም ለዘ​ለ​ዓ​ለም አያ​ፍ​ርም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፥ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የጌታ የአምላካችሁን ስም ታመሰግናላችሁ፥ ሕዝቤም ለዘለዓለም አያፍርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማናዉ ህንተንቶ ዳሮ ቁማይ ደአና። ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ካላናነ ማላልስያባ ህንተንቶ ኦዳ ታና መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ሱን ጋላታና። ቃይ ታ አሳይ ላኤን ሙለካ ዬላተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Maanaw hinttenttoo daro k'umay de'ana. Hewaa diraw, hintte kallananne maalalissiyaabaa hinttenttoo ootseedda taana Med'inaa Godaa hintte S'oossaa suntsaa galatana. K'ay ta Asay laa"entso mulekka yeellatenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte buro daro miidi kallana; inttes malalisiza miishshata ta ooththida gishshas intte tana GODAA intte Xoossaa galatana; hayssafe guye ta deraa yeellay gakkenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ቡሮ ዳሮ ሚዲ ካላና፤ ኢንቴስ ማላሊሲዛ ሚሻታ ታ ኦዳ ጊሻስ ኢንቴ ታና ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ጋላታና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ታ ዴራ ዬላይ ጋኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ምን ካልስድ ፓላህያ ካ ዳና፤ ማላልስያባ ህንተዉ ኦዳ ጎዳ። ህንተ ፆሳ ሱን ጋላታና፤ ታ አሳይ ዛሪድ ዬላተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte min kalsidi palahiya kathi daana; malaalsiyaba hintew oothida Godaa; hinte Xoossa sunthu galatana; ta asay zaaridi yeellatenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስክትጠግቡ የምትበሉት ብዙ ምግብ ይኖራችኋል፤ ድንቅ ነገሮችን ለእናንተ የሠራውን፣ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ በልታችሁ ትጠግባላችሁ፤ ብዙ አስደናቂ ነገር ያደረግኹላችሁን እኔን እግዚአብሔር አምላካችሁን ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤ ከእንግዲህ ወዲህ ኀፍረት አይደርስባቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዙሕ መብልዕ ክትበልዑ፥ ክትፀግቡውን ኢኹም፤ ነቲ ተኣምራት ዝገበረልኩም፥ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ፥ ክተመስግንዎ ኢኹም፤ ህዝበይውን ንዘለኣለም ኣይሓፍርን።
Amharic Tigrinya 2011 መብልዕ ክትበዑ ኽትጸብጉውን ኢኹም፡ ነቲ ተአምራት ዝገበረልኩም ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ከተመስግንዎ ኢኹም። ህዝበይውን ንዘለአለም ኣይሐንኽን።