Joel 2:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዝሒ ክትበልዑን ክትጸግቡን፡ ስም እቲ መስተንክር ዝገበረኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ከተመስግኑ ኢኹም። ህዝበይ ድማ ፈጺሙ ኣይክሓፍርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙ መብል ትበላላችሁ፤ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘለዓለም አያፍርም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፥ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የጌታ የአምላካችሁን ስም ታመሰግናላችሁ፥ ሕዝቤም ለዘለዓለም አያፍርም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማናዉ ህንተንቶ ዳሮ ቁማይ ደአና። ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ካላናነ ማላልስያባ ህንተንቶ ኦዳ ታና መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ሱን ጋላታና። ቃይ ታ አሳይ ላኤን ሙለካ ዬላተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maanaw hinttenttoo daro k'umay de'ana. Hewaa diraw, hintte kallananne maalalissiyaabaa hinttenttoo ootseedda taana Med'inaa Godaa hintte S'oossaa suntsaa galatana. K'ay ta Asay laa"entso mulekka yeellatenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte buro daro miidi kallana; inttes malalisiza miishshata ta ooththida gishshas intte tana GODAA intte Xoossaa galatana; hayssafe guye ta deraa yeellay gakkenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ቡሮ ዳሮ ሚዲ ካላና፤ ኢንቴስ ማላሊሲዛ ሚሻታ ታ ኦዳ ጊሻስ ኢንቴ ታና ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ጋላታና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ታ ዴራ ዬላይ ጋኬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ምን ካልስድ ፓላህያ ካ ዳና፤ ማላልስያባ ህንተዉ ኦዳ ጎዳ። ህንተ ፆሳ ሱን ጋላታና፤ ታ አሳይ ዛሪድ ዬላተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte min kalsidi palahiya kathi daana; malaalsiyaba hintew oothida Godaa; hinte Xoossa sunthu galatana; ta asay zaaridi yeellatenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስክትጠግቡ የምትበሉት ብዙ ምግብ ይኖራችኋል፤ ድንቅ ነገሮችን ለእናንተ የሠራውን፣ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ በልታችሁ ትጠግባላችሁ፤ ብዙ አስደናቂ ነገር ያደረግኹላችሁን እኔን እግዚአብሔር አምላካችሁን ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤ ከእንግዲህ ወዲህ ኀፍረት አይደርስባቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዙሕ መብልዕ ክትበልዑ፥ ክትፀግቡውን ኢኹም፤ ነቲ ተኣምራት ዝገበረልኩም፥ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ፥ ክተመስግንዎ ኢኹም፤ ህዝበይውን ንዘለኣለም ኣይሓፍርን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መብልዕ ክትበዑ ኽትጸብጉውን ኢኹም፡ ነቲ ተአምራት ዝገበረልኩም ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ከተመስግንዎ ኢኹም። ህዝበይውን ንዘለአለም ኣይሐንኽን። |