Joel 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና ነቲ ሰሜናዊ ሰራዊት ካባኻ ኣርሒቐ ናብ ምድረበዳን ምድረበዳን ክድርብዮ እየ፣ ገጹ ናብ ባሕሪ ባልቲክ ገጹ ድማ ናብ ወሰን ባሕሪ ገጹ፣ ጨናኡ ድማ ክድይብ፣ ሕሙም ጨናኡ ድማ ክድይብ፣ ዓብዪ ነገር ገይሩ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ሜ​ን​ንም ሠራ​ዊት ከእ​ና​ንተ ዘንድ አር​ቃ​ለሁ፤ ወደ በረ​ሃና ወደ ምድረ በዳ እሰ​ደ​ዋ​ለሁ፤ ፊቱን ወደ መጀ​መ​ሪ​ያው ባሕር፥ ጀር​ባ​ው​ንም ወደ ኋለ​ኛው ባሕር አድ​ርጌ አሳ​ድ​ደ​ዋ​ለሁ፤ እር​ሱም ትዕ​ቢ​ትን አድ​ር​ጎ​አ​ልና ግማቱ ይወ​ጣል፤ ክር​ፋ​ቱም ይነ​ሣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረበዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፤ እርሱም ትዕቢትን አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረ በዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፥ እርሱም ብዙ ነገር አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሁጲሳ ባጋና ዬዳ ቦልያዳን ግዴዳ ሞርከቱዋ ታን የደርሳደ፥ ህንተፐ ሃሳና፤ ባዙዋነ መላ ቢታ ታን ኡንቱንታ የደርሳና። አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያዋንታ ማጽነ አባዉ፥ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያዋንታ ቃይ ሜድተራነ አባዉ ዛራደ የዳና፤ ኡንቱንቱ አሃይ ጽንቁዋ ጾኡ ጋና። ሄዌ ኡባይ ኡንቱንቱ ህንተ ቦላ ዎልቃማ ኢታባ ኦዳ ግሻሳ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Huup'issa baggana yeedda booliyaadan gideedda morkkatuwaa taani yederssaade, hintteppe haassana; bazzuwaanne mela biittaa taani unttuntta yederssana. Away doliyaa bagganna de'iyaawantta Mas'ine Abbaw, Away wulliyaa bagganna de'iyaawantta k'ay Meediteraane Abbaw zaaraade yeddana; unttunttu anhay s'ink'k'uwaa s'o"u gaana. Hewe ubbay unttunttu hintte bolla wolk'k'aama iitabaa ootseedda gishshaassa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pudehappe yaana olanchchata ta inttefe haassana; duge bazzo zaara gooddana; sinththati yizayta duge hayqo abban yeddana; guyera yizayta Mediteraane abban yeddana; heen istta ahay zeeqqana; tumappe tani GODAY gita miish ooththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፑዴሃፔ ያና ኦላንቻታ ታ ኢንቴፌ ሃሳና፤ ዱጌ ባዞ ዛራ ጎዳና፤ ሲንቲ ዪዛይታ ዱጌ ሃይቆ ኣባን ዬዳና፤ ጉዬራ ዪዛይታ ሜዲቴራኔ ኣባን ዬዳና፤ ሄን ኢስታ ኣሃይ ዜቃና፤ ቱማፔ ታኒ ጎዳይ ጊታ ሚሽ ኦዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ፑደሀ ባጋራ ይዳ ቦልያ፥ ታኒ የደዳ ህንተፈ ሃሳና። ባይሳነ መላ ቢታ ኤንታ ጎዳና፤ ስን ባጋራ ደኤይሳታ ማፅነ አባ፥ ጉየ ባጋራ ደኤይሳታ መደትራነ አባ፥ የደና፤ ያን ኤንቲ ሀይቅድ ፅንቃና። ቱማ ጎዳይ ዎልቃማባ ህንተዉ ኦስ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Pudeha baggara yida booliya, taani yedethada hintefe haassana. Baysanne mela biitta enta gooddana; sintha baggara de7eyisata Maxine Abba, guye baggara de7eyisata Medetiraane Abbaa, yedethana. Yan enti hayqidi xinqana. tuma Goday wolqaamaba hintew oothis” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰሜንን ሰራዊት ከእናንተ አርቃለሁ፤ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ፣ ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር በማድረግ፣ ወደ ደረቀውና ወደ ባድማው ምድር እገፋዋለሁ፤ ግማቱ ይወጣል፤ ክርፋቱም ይነሣል።” በርግጥ እርሱ ታላቅ ነገር አድርጓል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰሜን የሚመጣባችሁን የአንበጣ መንጋ ከእናንተ አርቅላችኋለሁ፤ ወደ በረሓና ወደ ምድረ በዳም አባርርላችኋለሁ፤ ግንባር ቀደም የሆኑትን ወደ ሙት ባሕር፥ በስተኋላ ያሉትን ወደ ሜዲቴራኒያን ባሕር እሰድላችኋለሁ፤ በዚያም በድናቸው ይከረፋል፤ በእርግጥ እኔ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጌላችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሰራዊት ሰሜን ካባኻትኩም ከርሕቖ እየ፤ ናብ ደረቕን ዝዐነወን ምድሪ፥ ገፁ ናብ ምብራቓዊ ባሕሪ፥ ዝባኑ ኸዓ ናብ ምዕራባዊ ባሕሪ ገይረ ኽሰጎ እየ፤ ንሱ ዓብዪ ትዕቢት ገይሩ እዩ እሞ፥ ሕማቕ ጨናኡ ኽወፅእ፥ ክርፋሑ ድማ ኽለዓል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሰሜናዊ ኻባኻትኩም ከርሕቆ፡ ናብ ደረቕን ዝዐነውን ምድሪ ኽሰጎ እየ፡ ገጽ ናብ ምብራቓዊ ባሕሪ፡ ዝባኑ ኸአ ናብ ምዕራባዊ ባሕሪ እዩ። ዓብዩ ነገር ገይሩ እዩ እሞ፡ ምብድባዱ ኺወጽእ፡ ምምሽማሹ ድማ ኪደይብ እዩ።