Joel 2:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ እግዚኣብሄር ንህዝቡ፡ እንሆ፡ ስርናይን ወይንን ዘይትን እሰደልኩም ኣለኹ፡ ብእኡ ድማ ክትጸግቡ ኢኹም፡ ክምልሰኩም እዩ። ደጊም ድማ ኣብ መንጎ ኣህዛብ ጸርፊ ኣይክገብረኩምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን፥ “እነሆ እህልንና ወይንን፥ ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፤ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን። እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፥ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም መልሶ ሕዝቡን፦ እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እልክላችኋለሁ፤ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፥ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዛሪደ ባረ አሳ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን ህንተንቶ ካ፥ ዎይንያ ኤሳነ ዛይትያ ህንተና አዳ ካልስያዋ የዳና፤ ታን ህንተና ሙለካ ካዉተቱዋ ግዶን ቦርያ ከስከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday zaariide bare asaa hawaadan yaagee; «Be'ite, taani hinttenttoo katsaa, woyniyaa eessaanne zayitiyaa hinttena adda kalissiyaawaa yeddana; taani hinttena mulekka kawutetsatuwaa giddon boriyaa kessikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, «Intte kath, woyne ushshinne wogara zayte kallana gakkanaas ta inttes immanaas hayssafe guye kawoteththati inttena baas kaassa miish histtana mala ta isttas aaththa immike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ኢንቴ ካ፥ ዎይኔ ኡሺኔ ዎጋራ ዛይቴ ካላና ጋካናስ ታ ኢንቴስ ኢማናስ ሃይሳፌ ጉዬ ካዎቴቲ ኢንቴና ባስ ካሳ ሚሽ ሂስታና ማላ ታ ኢስታስ ኣ ኢሚኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዛሪድ ባ አሳ ሀይሳዳ ያጋና፤ “ሄኮ፥ ታኒ ህንተዉ ካ፥ ዎይንያነ ዛይትያ፥ ካልሳና ጋካናዉ የዳና፤ ህዛፐ ጉየ ካዎተታ ግዶን ህንተና ቦረስ አግከ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday zaaridi ba asa haysada yaagana; “Heko, taani hintew kathaa, woyniyanne zaytiya, kalsana gakanaw yeddana; hizape guye kawotethata giddon hintena bores aggike.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል ፤ “እህል፣ አዲስ የወይን ጠጅና ዘይት፣ እስክትጠግቡ ድረስ እሰጣችኋለሁ፤ የሕዝቦች መዘባበቻ አላደርጋችሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እንዲህ አላቸው፦ “እነሆ እህል፥ የወይን ጠጅና የወይራ ዘይት እስክትጠግቡ ድረስ እሰጣችኋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ አሕዛብ መዘባበቻ እንዲያደርጉአችሁ አልፈቅድም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንህዝቡ መለሰሉ፥ በሎውን፤ እንሆ፥ ኣነ እኽልን ወይንን ዘይትን ክሰደልኩም እየ፤ ንስኻትኩምውን ብእኡ ኽትፀግቡ ኢኹም፤ ድሕሪዙይ ኣብ ማእኸል ህዝብታት፥ መላገፂ ኣይክገብረኩምን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እጊዝባሂር ንህዝቡ መለሰሉ በሎውን፡ እንሆ፡ ኣነ እኽልን ወይንን ዘይትን ክሰደልኩም እየ፡ ብእኡ ኸአ ክትጸግቡ ኢኹም፡ ድሕርዚ ኣብ ማእከል ህዝብታት መላገጺ ኣይገብረኩምን እየ። |