Joel 2:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልብኹም ደኣ እምበር ክዳውንትኹም ቀዲድኩም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ተመለሱ፣ ንሱ ጸጋን መሓርን፣ ዓቕልን ዓብዪ ለውሃትን እዩ፣ ካብ ክፉእ ድማ ይናሳሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ፥ ቍጣው የዘገየ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ KWTaው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፥ ጌታ አምላካችሁም ቸርና መሐሪ፥ ቁጣው የዘገየ፥ ጽኑ ፍቅሩ የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ዎዛናፐ አትና፥ ህንተ ማዩዋ ፔፕተ” ያጌ። መና ጎዳኮ፥ ህንተ ጾሳኮ፥ ስምተ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ቃረታይነ ማሮታይ ኩሜዳዋ፤ ሀንቆ ኤሌለናዋነ ሲቁ ዳሬዳዋ፤ እ ህንተና ሙራናዉ ኮየናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte wozanaappe attina, hintte mayuwaa peed'oppite» yaagee. Med'inaa Godaakko, hintte S'oossaakko, simmite; ayaw gooppe, I k'aretaynne maarotay kumeeddawaa; hank'k'oo elleellennawaanne siik'uu dareeddawaa; I hinttena muranaw koyennawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte kayo bessanaas may7o daaketh xalla gidenna; hessafe bollara intte wozinay meqqiin maarettite; GODAA intte Xoossay kiyanne maariza Xoossa, hanqoska eesotenna; mernaa siiqon izi durenne qaxxayanaas eesotontta Xoossa; hessa gishshas intte izakko simmite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ካዮ ቤሳናስ ማይኦ ዳኬ ጻላ ጊዴና፤ ሄሳፌ ቦላራ ኢንቴ ዎዚናይ ሜቂን ማሬቲቴ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኪያኔ ማሪዛ ጾሳ፥ ሃንቆስካ ኤሶቴና፤ ሜርና ሲቆን ኢዚ ዱሬኔ ቃጻያናስ ኤሶቶንታ ጾሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢዛኮ ሲሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ዎዛናፐ አትሽን፥ ህንተ ማኡዋ ፔፕተ። ጎዳ፥ ህንተ ፆሳኮ፥ ስምተ፤ እ፥ ቃይነ ማሮት ኩምዳይሳ፤ እ፥ ሀንቃናዉ ኤለሶናይሳነ ሲቆይ ዳርዳይሳ፤ እ፥ ህንተና ሴራናዉ ኤለሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte wozanaape attishin, hinte ma7uwa peedhopite. Godaa, hinte Xoossaako, simmite; I, qadheynne maaroti kumidaysa; I, hanqanaw ellesonaysanne siiqoy daridaysa; I, hintena seeranaw ellesenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልባችሁን እንጂ፣ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እርሱ መሓሪና ርኅሩኅ፣ ቍጣው የዘገየና ፍቅሩ የበዛ፣ ክፉ ነገር ከማምጣትም የሚታገሥ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሐዘናችሁን ለመግለጽ ልብሳችሁን መቅደድ ብቻ በቂ አይደለም፤ ይልቅስ ልባችሁንም በመስበር ንስሓ ግቡ” እግዚአብሔር አምላካችሁ ቸር፥ መሐሪ፥ ለቊጣ የዘገየ፥ በዘለዓለማዊ ፍቅር የበለጸገና ለቅጣት የዘገየ በመሆኑ ወደ እርሱ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ለዋህን፥ ርሕሩህን፥ ንቝጥዓ ደንጓዪ፥ ምሕረቱ ዝበዝሐ፥ ክፉእ ነገር ካብ ምምፃእ ዝናሳሕ እዩሞ፥ ክዳንኩም ዘይኮነስ ልብኹም ደኣ ቕደዱ፤ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ንኹራ ጸንጓዩ ብሳህሊ ኸአ ምሉእ፡ ብእከይ ድማ ተጠዓሳይ፡ ርሕሩሕን መሓርን እዩ እሞ፡ ክዳንኩም ኣይኮነን ልብኹም ደአ ቕደዱ፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምውን ተመለሱ። |