Job 9:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ሓደ ነገር እዩ፡ ስለዚ እየ ዝበልክዎ፡ ንፍጹማትን ንእኩያትን የጥፍኦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለዚህ እንዲህ እላለሁ፦ ታላቁና ኀያሉ መቅሠፍትን ይልካል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ሁሉ አንድ ነው፤ ስለዚህ። ፍጹማንንና ክፉዎችን ያጠፋል እላለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ሁሉ አንድ ነው፥ ስለዚህ፦ ፍጹማንንና ክፉዎችን ያጠፋል እላለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዱማተይ ባዋ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ታን፥ ‘እ ቶሺ ባይናዋንታነ ኢታቱዋ ላኡዋካ እትፐ ይሴ’ ያጋይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Dummatetsay baawa; hewaa diraw, taani, ‹I tooshii bayinnawanttanne iitatuwaa laa"uwaakka ittippe d'ayissee› yaagay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi xillozanne qohanchchazakka dhayssiza gishshas aykko dummateththika deenna ta giday hessa gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ጺሎዛኔ ቆሃንቻዛካ ይሲዛ ጊሻስ ኣይኮ ዱማቴካ ዴና ታ ጊዳይ ሄሳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ቦረይ ባይናይሳነ ኢታ እስፈ ይሴስ፤ ታ ዱማተ ባዋ ገይ ሄሳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay borey baynaysanne iita issife dhaysees; ta dummatethi baawa gey hessa gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉም አንድ ነው፤ ‘እርሱ ጻድቁንና ኀጥኡን ያጠፋል’ የምለውም ለዚህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ፍጹሙንና በደለኛውን ስለሚያጠፋ ምንም ልዩነት የለም ያልሁት ስለዚህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዅሉ ሓደ እዩ፤ ስለዙይ፦ “ንፍፁማንን ንሓጥኣንን ብሓደ የጥፍኦም እብል ኣለኹ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላዂሉ ሓደ እዩ፡ ስለዚ፡ ነቲ ፍጹምን ንረሲእን ብሓደ የጥፍኦም፡ እብል ኣሎኹ። |