Job 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብእዋኑ ንኣምላኽ ክትደልይዎን ናብቲ ዅሉ ዚኽእል ልመናኹም ከተቕርቡን እንተ ደሊኹም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተ ግን ወደ እግዚአብሔር ገሥግሥ፥ ሁሉን ወደሚችለው አምላክም ጸልይ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን ብትገሠግሥ፥ ሁሉንም የሚችለውን አምላክ ብትለምን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርን ብትሻ፥ ሁሉንም የሚችለውን አምላክ ብትማጸን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ጾሳኮ ስሞፐ፥ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳ ዎሶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni S'oossaakko simmooppe, Ubbaa Danddayiyaa S'oossaa woossooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka ne Xoossako simmiko, Ubbaa Dandayza Xoossa woossiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኔ ጾሳኮ ሲሚኮ፥ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳ ዎሲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኒ ፆሳኮ ስምኮ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳ ዎስኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni Xoossaako simmiko, Ubbaa Danda7iya Xoossaa woossiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን አንተ ወደ እግዚአብሔር ብትመለከት፣ ሁሉን ቻይ አምላክን ብትማፀን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ወደ እግዚአብሔር ብትመለስ፥ ሁሉን ቻዩን አምላክ ብትለምነው፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ግና ሕዚ ናብ እግዚኣብሄር እንተ እትግስግስ፥ ነቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ ምሕረትውን እንተትልምኖ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ንኣምላኽ ተጠንቂቕካ እንተ ደሊኻዮ፡ ነቲ ዂሉ ዚኽእልውን ምሕረት እንተ ለሚንካዮ፡ |