Job 6:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ዚሳቐ፡ ካብ ዓርኩ ምሕረት ኪግበረሉ ይግባእ፤ ንፍርሃት እቲ ዅሉ ዚኽእል ግና ይሓድጎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምሕ​ረቱ ቸል አለኝ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ጐ​በ​ኘ​ኝም አል​ተ​መ​ለ​ከ​ተ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉን የሚችለውን የአምላክን መፍራት ለሚተው፥ ለመዛል ለቀረበው ስንኳ ወዳጁ ቸርነትን ሊያሳይ ይገባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ቸርነትን ለወዳጁ የሚነፍግ፥ ሁሉን ቻይ አምላክን መፍራት የተወ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መቱዋን ደእያ ኡራይ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳዉ ያይያዋ አግንቶካ፥ አ ላገቱ አዉ ኬካተ በሳናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Metuwaan de'iyaa uray Ubbaa Danddayiyaa S'oossaw yayyiyaawaa agginttokka, Aa laggetuu aw keekkatetsaa bessanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Dandayza Xoossas yash aggidaadessinne daaburdaadeska iza laggey izas kiyateth bessanaas koshshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳስ ያሽ ኣጊዳዴሲኔ ዳቡርዳዴስካ ኢዛ ላጌይ ኢዛስ ኪያቴ ቤሳናስ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መቶን ደእያ አስ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳስ ያየይሳ አግኮካ፥ እያ ላገት እያዉ ኬሀተ በሳናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Meton de7iya asi Ubbaa Danda7iya Xoossas yayyeysa aggikoka, iya laggeti iyaw keehatethi bessanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለወዳጁ በጎነት የማያሳይ ሰው፣ ሁሉን የሚችለውን አምላክ መፍራት ትቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለወዳጁ ያለውን ታማኝነት የሚነሣ ሰው እግዚአብሔርን መፍራቱን የተወ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንብፃዩ ምሕረት ዘይገብረሉ፥ ንፍርሓት እቲ ዅሉ ዝኽእል ይሓድጎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንብጻዩ ምሕረት ዘይገብረሉ፡ ንፍርሃት እቲ ዂሉ ዚኽእል ይሐድጎ።