Job 42:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነዚ ቓላት እዚ ንእዮብ ምስ ተዛረቦ ድማ፡ የሆዋ ንኤሊፋዝ እቲ ተማናዊ፡ ከምቲ ባርያይ እዮብ ዝበሎ ብዛዕባይ ቅኑዕ ስለ ዘይነገርካ፡ ቍጥዓይ ኣብ ልዕሌኻን ኣብ ልዕሊ ክልተ ኣዕሩኽትኻን ይነድድ ኣሎ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ይህን ቃል ለኢ​ዮብ ከተ​ና​ገረ በኋላ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቴማ​ና​ዊ​ውን ኤል​ፋ​ዝን እን​ዲህ አለው፥ “እንደ ባሪ​ያዬ እንደ ኢዮብ አን​ዲት ቅን ነገ​ርን በፊቴ አል​ተ​ና​ገ​ራ​ች​ሁ​ምና አን​ተና ሁለቱ ባል​ን​ጀ​ሮ​ችህ በድ​ላ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ይህን ቃል ለኢዮብ ከተናገረ በኋላ እግዚአብሔር ቴማናዊውን ኤልፋዝን። እንደ ባሪያዬ እንደ ኢዮብ ቅንን ነገር ስለ እኔ አልተናገራችሁምና ቍጣዬ በአንተና በሁለቱ ባልንጀሮችህ ላይ ነድዶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ይህንን ለኢዮብ ከተናገረ በኋላ፥ ቴማናዊውን ኤልፋዝን እንዲህ አለው፦ “እንደ አገልጋዬ እንደ ኢዮብ ቅንን ነገር ስለ እኔ አልተናገራችሁምና ቁጣዬ በአንተና በሁለቱ ባልንጀሮችህ ላይ ነድዶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋ ኢዮባዉ ሃሳዬዳዋፐ ጉይያን፥ ተማናፐ ዬዳ ኤልፋዛ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ ቆማ እዮበዋዳን፥ ህንተ ታዋ ልከ ሃሳይቤና ድራዉ፥ ነ ቦላነ ነ ላኡ ላገቱዋ ቦላ ታ ሀንቁ ኤጽ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaa Iyyoobaw haasayeeddawaappe guyyiyaan, Temaanappe yeedda Elifaaza hawaadan yaageedda; «Ta k'oomaa Iyyoobewaadan, hintte tawaa likke haasayibeenna diraw, ne bollanne ne laa"u laggetuwaa bolla ta hank'k'uu ees's'i keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi Iyoobera haytantta ubbaa haasayettidaappe guye Temaane dere as Elfaazes, «Intte ta aylle Iyoobe mala ta gishshas likke haasayontta gishshas tani ne bollanne ne laggeta bolla hanqettadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ኢዮቤራ ሃይታንታ ኡባ ሃሳዬቲዳፔ ጉዬ ቴማኔ ዴሬ ኣስ ኤልፋዜስ፥ «ኢንቴ ታ ኣይሌ ኢዮቤ ማላ ታ ጊሻስ ሊኬ ሃሳዮንታ ጊሻስ ታኒ ኔ ቦላኔ ኔ ላጌታ ቦላ ሃንቄታዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሄሳ እዮባስ ኦድዳፐ ጉየ፥ ተማናፐ ይዳ ኤልፋዛኮ ሀይሳዳ ያግስ። “ታ አይልያ እዮባዳ ህንተ ታባ ልከ ኦደትቦና ግሾ፥ ነ ቦላነ ነ ናምኡ ላገታ ቦላ ታ ሀንቆይ ኤፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hessa Iyyobas odidaape guye, Temaanape yida Elfaazako haysada yaagis. “Ta aylliya Iyyobada hinte tabaa like odetiboonna gisho, ne bollanne ne nam7u laggeta bolla ta hanqoy eexis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ይህን ለኢዮብ ከተናገረ በኋላ፣ ቴማናዊውን ኤልፋዝን እንዲህ አለው፤ “እንደ አገልጋዬ እንደ ኢዮብ ስለ እኔ ቅን ነገር ስላልተናገራችሁ፣ ቍጣዬ በአንተና በሁለቱ ባልንጀሮችህ ላይ ነድዷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ከኢዮብ ጋር እነዚህን ነገሮች ከተነጋገረ በኋላ ቴማናዊውን ኤሊፋዝን እንዲህ አለው፦ “እናንተ ስለ እኔ እንደ አገልጋዬ እንደ ኢዮብ ትክክለኛውን ነገር ስላልተናገራችሁ እኔ በአንተና በሁለቱ ጓደኞችህ ላይ ተቈጥቼአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንኢዮብ እዙይ ምስ ተዛረቦ፥ ንኤልፋዝ በዓል ቴማን ከምዙይ በሎ፦ “ከምቲ ኢዮብ ባርያይ ጌርኩም ብዛዕባይ ቅኑዕ ስለ ዘይተዛረብኩም፥ ኣባኻን ኣብ ክልቲኦም መሓዙትካን ቍጥዓይ ነዲዱ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንእዮብ እዚ ምስ ተዛረቦ፡ ንኤሌፋዝ ቴማናዊ በሎ፡ ብዛዕባይ ከምቲ እዮብ ባርያይ ዝገበሮ ጌርኩም፡ ቅኑዕ ስለ ዘይተዛረብኩም፡ ኣባኻን ኣብ ክልቲኦም መሓዙትካን ኲራይ ተቓጺሉ እዩ።