Job 42:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኵሎም ኣሕዋቱን ኵሎም ኣሓቱን ኵሎም ፈለጥቱን ናብኡ መጺኦም ኣብ ቤቱ እንጌራ በልዑ። በቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ዘምጽኦ ዅሉ ኽፍኣት ድማ ኣልቀሱሉን ኣጸናንዕዎን ነበሩ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ቍራጽ ገንዘብ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ቐለቤት ወርቂ ሀብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንድሞቹና እኅቶቹ ቀድሞም ያውቁት የነበሩት ሁሉ የሆነውን ሁሉ በሰሙ ጊዜ ወደ እርሱ መጡ፥ በቤቱም ከእርሱ ጋር እንጀራ በሉ፥ ጠጡም፤ አጽናኑትም፤ እግዚአብሔርም ባመጣበት ክፉ ነገር ሁሉ አደነቁ፤ እያንዳንዳቸውም ጥማድ በሬ፥ አራት ድራህማ የሚመዝን ወርቅና ብር ሰጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንድሞቹና እኅቶቹ ቀድሞም ያውቁት የነበሩት ሁሉ ወደ እርሱ መጡ፥ በቤቱም ከእርሱ ጋር እንጀራ በሉ፤ ስለ እርሱም አዘኑለት፥ እግዚአብሔርም ካመጣበት ክፉ ነገር ሁሉ አጽናኑት፤ እያንዳንዳቸውም ብርና የወርቅ ቀለበት ሰጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንድሞቹና እኅቶቹ ቀድሞም ያውቁት የነበሩት ሁሉ ወደ እርሱ መጡ፥ በቤቱም ከእርሱ ጋር እንጀራ በሉ፥ ስለ እርሱም አዘኑለት፥ ጌታም ካመጣበት ክፉ ነገር ሁሉ አጽናኑት፥ እያንዳንዳቸውም ብርና የወርቅ ቀለበት ሰጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አ እሻቱ፥ አ ምቼቱነ ካሰ አ ኤርያዋንቱ ኡባቱ አኮ ዬድኖ፤ አ ሶን አናና ግብራ ሜድኖ። አዉ ካዮቲደ፥ መና ጎዳይ አ ቦላ አሄዳ መቶ ኡባፐ አ ምንድኖ። ቃይ ኡባይካ አዉ ዎርቃ ምግዱዋነ ብራ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Aa ishatuu, Aa michchetuunne kase Aa eriyaawanttu ubbatuu aakko yeeddino; Aa son aanana gibiraa meeddino. Aw kayyottiide, Med'inaa Goday Aa bolla aheedda meto ubbaappe Aa mintsetseeddino. K'ay ubbaykka aw work'k'aa migiduwaanne biraa immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Iyoobe ishati, iza michchetinne kase iza erizayti ubbay iza beyanaas yida. Izara issife izason kath mida; istti izas mishettizayssa qonccisidi Xoossi iza bolla gaththida metoza gishshas iza minththeththida. Issoy issoy birappenne worqqafe oosettida midiga izas imota immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢዮቤ ኢሻቲ፥ ኢዛ ሚቼቲኔ ካሴ ኢዛ ኤሪዛይቲ ኡባይ ኢዛ ቤያናስ ዪዳ። ኢዛራ ኢሲፌ ኢዛሶን ካ ሚዳ፤ ኢስቲ ኢዛስ ሚሼቲዛይሳ ቆንጪሲዲ ጾሲ ኢዛ ቦላ ጋዳ ሜቶዛ ጊሻስ ኢዛ ሚንዳ። ኢሶይ ኢሶይ ቢራፔኔ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ሚዲጋ ኢዛስ ኢሞታ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እያ እሻት፥ እያ ምቸትነ ካሰ እያ ኤረይሳት ኡባይ እያኮ ይድ፥ እያ ሶን እያራ ግብራ ምዶሶና። እያዉ አዛንዶሶና፤ ጎዳይ እያ ቦላ ኤህዳ መቶ ኡባን እያ ምንዶሶና፤ ቃስ እያዉ ብራነ ዎርቃ ሳጋዮ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, iya ishati, iya michetinne kase iya ereysati ubbay iyako yidi, iya son iyara gibira midosona. Iyaw azzanidosona; Goday iya bolla ehida meto ubban iya minthethidosona; qassi iyaw biranne worqa sagaayo immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንድሞቹና እኅቶቹ፣ ቀድሞም ያውቁት የነበሩ ሁሉ ወደ እርሱ መጡ፤ በቤቱም ከእርሱ ጋር ምግብ በሉ። እነርሱም ሐዘናቸውን ገለጡለት፤ እግዚአብሔርም ካመጣበት መከራ ሁሉ አጽናኑት፤ እያንዳንዳቸውም ጥሬ ብርና የወርቅ ቀለበት ሰጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ የኢዮብ ወንድሞች፥ እኅቶችና ቀድሞ የሚያውቁት ሰዎች ሁሉ ሊጐበኙት መጡ፤ በቤቱም ከእርሱ ጋር ተመገቡ፥ ሐዘናቸውን በመግለጥ እግዚአብሔር ስላደረሰበት ብርቱ መከራ አጽናኑት፤ እያንዳንዳቸውም የብርና የወርቅ ቀለበት ስጦታ አደረጉለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ኣሕዋቱን ኵላተን ኣሓቱን ኵሎም እቶም ቀደም ዝፈልጥዎ ዝነበሩ ፈተውቱን ድማ፥ ናብኡ መፂኦም፥ ኣብ ቤቱ ምስኡ እንጀራ በልዑ። ስለ እቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ዘውረደሉ መከራታት ድማ ሓዘኑሉ፤ ኣፀናንዕዎውን። ነፍሲ ወከፎም ድማ ቕርሺ ብሩርን ቀለበት ወርቅን ሃብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ኣሕዋቱን ኲላተን ኣሓቱን ብዘለው እቶም ቀደም ዚፈልጥዎ ዝነበሩ ድማ ናብኡ መጺኦም፡ ኣብ ቤቱ ምስኡ እንጌራ በልዑ፡ ስለቲ እግዚኣብሄር ዘውረደሉ ዂሉ መከራታት ከኣ ሐዘኑሉን ኣጸናንዕዎን። ነፍሲ ወከፎም ድማ ሐሓንቲ ብሩርን ቀቀለቤት ወርቅን ሀብዎ። |