Job 42:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንእዮብ ምእንቲ ኣዕሩኽቱ ምስ ጸለየ ዕጫ ቀየሮ። እግዚኣብሄር ድማ ንእዮብ ካብቲ ቅድሚ ሕጂ ዝነበሮ ዕጽፊ ሂብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ኢዮብን አዳነው። ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ ጸለየ፥ እግዚአብሔርም ኀጢአታቸውን ተወላቸው፤ እግዚአብሔርም ቀድሞ በነበረው ገንዘቡ ሁሉ ፋንታ ሁለት እጥፍ ከዚያም በላይ አድርጎ ለኢዮብ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔርም ምርኮውን መለሰለት፤ እግዚአብሔርም ቀድሞ በነበረው ፋንታ ሁለት እጥፍ አድርጎ ለኢዮብ ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ ሲጸልይ ጌታ ምርኮውን መለሰለት፥ ጌታ ቀድሞ በነበረው ፋንታ በሁለት እጥፍ አሳድጎ ለኢዮብ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዮብ ባረ ላገቶ ዎሴዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ አዉ ዛሪደ እሻልሴዳ፤ አዉ ካሰዋ ድራዉ ላኡ ኩሽያ ኦደ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyoobi bare laggetoo woosseeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday aw zaariide ishalisseedda; aw kasewaa diraw laa"u kushiyaa ootsiide immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoobi ba heedzdzu laggetas woossidaappe guye Xoossi izi zaari durettana mala ooththides. Kase izas dizayssafe aaththidi dakko izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮቢ ባ ሄ ላጌታስ ዎሲዳፔ ጉዬ ጾሲ ኢዚ ዛሪ ዱሬታና ማላ ኦዴስ። ካሴ ኢዛስ ዲዛይሳፌ ኣዲ ዳኮ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮብ ባ ላገታስ ዎስዳፐ ጉየ፥ ጎዳይ እያ ዛሪድ ዱረይስ፤ እያዉ ካሰይሳ ግሾ ናምኡ ኩሸ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyobi ba laggetas woossidaape guye, Goday iya zaaridi dureyis; iyaw kaseysa gisho nam7u kushe immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮብ ለወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ፣ እግዚአብሔር እንደ ገና አበለጸገው፤ ቀድሞ በነበረው ፈንታ ዕጥፍ አድርጎ ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮብ ለሦስቱ ወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ እግዚአብሔር እንደገና እንዲበለጽግ አደረገው፤ ዱሮ ከነበረውም ይበልጥ እጥፍ አድርጎ ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮብውን ምእንቲ ፈተውቱ ምስ ፀለየ፥ እግዚኣብሄር ንምርኮ ኢዮብ መለሰሉ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንኢዮብ ካብቲ እቲ ቐደም ዝነበሮ ሃብቲ ኽልተ ዕፅፊ ገይሩ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዮብ ምእንቲ ፈተውቱ ምስ ጸለየ፡ እግዚኣብሄር ንምርኮ እዮብ መለሶ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ንእዮብ ኣብ ልዕሊ እቲ ቐደም ዝነበሮ ዕጽፊ ገይሩ ወሰኾ። |