Job 42:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንእዮብ ምእንቲ ኣዕሩኽቱ ምስ ጸለየ ዕጫ ቀየሮ። እግዚኣብሄር ድማ ንእዮብ ካብቲ ቅድሚ ሕጂ ዝነበሮ ዕጽፊ ሂብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኢዮ​ብን አዳ​ነው። ኢዮ​ብም ስለ ወዳ​ጆቹ ጸለየ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ተወ​ላ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቀድሞ በነ​በ​ረው ገን​ዘቡ ሁሉ ፋንታ ሁለት እጥፍ ከዚ​ያም በላይ አድ​ርጎ ለኢ​ዮብ ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔርም ምርኮውን መለሰለት፤ እግዚአብሔርም ቀድሞ በነበረው ፋንታ ሁለት እጥፍ አድርጎ ለኢዮብ ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮብም ስለ ወዳጆቹ ሲጸልይ ጌታ ምርኮውን መለሰለት፥ ጌታ ቀድሞ በነበረው ፋንታ በሁለት እጥፍ አሳድጎ ለኢዮብ ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢዮብ ባረ ላገቶ ዎሴዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ አዉ ዛሪደ እሻልሴዳ፤ አዉ ካሰዋ ድራዉ ላኡ ኩሽያ ኦደ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyoobi bare laggetoo woosseeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday aw zaariide ishalisseedda; aw kasewaa diraw laa"u kushiyaa ootsiide immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoobi ba heedzdzu laggetas woossidaappe guye Xoossi izi zaari durettana mala ooththides. Kase izas dizayssafe aaththidi dakko izas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮቢ ባ ሄ ላጌታስ ዎሲዳፔ ጉዬ ጾሲ ኢዚ ዛሪ ዱሬታና ማላ ኦዴስ። ካሴ ኢዛስ ዲዛይሳፌ ኣዲ ዳኮ ኢዛስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮብ ባ ላገታስ ዎስዳፐ ጉየ፥ ጎዳይ እያ ዛሪድ ዱረይስ፤ እያዉ ካሰይሳ ግሾ ናምኡ ኩሸ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyobi ba laggetas woossidaape guye, Goday iya zaaridi dureyis; iyaw kaseysa gisho nam7u kushe immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮብ ለወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ፣ እግዚአብሔር እንደ ገና አበለጸገው፤ ቀድሞ በነበረው ፈንታ ዕጥፍ አድርጎ ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮብ ለሦስቱ ወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ እግዚአብሔር እንደገና እንዲበለጽግ አደረገው፤ ዱሮ ከነበረውም ይበልጥ እጥፍ አድርጎ ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮብውን ምእንቲ ፈተውቱ ምስ ፀለየ፥ እግዚኣብሄር ንምርኮ ኢዮብ መለሰሉ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንኢዮብ ካብቲ እቲ ቐደም ዝነበሮ ሃብቲ ኽልተ ዕፅፊ ገይሩ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 እዮብ ምእንቲ ፈተውቱ ምስ ጸለየ፡ እግዚኣብሄር ንምርኮ እዮብ መለሶ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ንእዮብ ኣብ ልዕሊ እቲ ቐደም ዝነበሮ ዕጽፊ ገይሩ ወሰኾ።