Job 41:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሚዛን ስጋኡ ተተሓሒዙ፡ ኣብ ገዛእ ርእሱ ተጸንዐ። ክግዕዙ ኣይክእሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሲ​ኦ​ልም ጥል​ቀት እንደ ምርኮ ነው። ቀላ​ዩ​ንም እንደ መመ​ላ​ለሻ መን​ገድ ያደ​ር​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀላዩን እንደ ድስት ያፈላዋል፤ ባሕሩንም እንደ ሽቱ ምንቸት ያደርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀላዩን እንደ ድስት ያፈላዋል፥ ባሕሩንም እንደ ሽቱ ምንቸት ያደርገዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ አሹ እትፐ ኑከት ኡቴዳ ድራዉ፥ አ ቦላይ ብራታዳን ምኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa ashuu ittippe nuketti utteedda diraw, Aa bollay birataadan minnee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza ashoy dila7a gidida gishshas iza bollay birata mala minnees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኣሾይ ዲላኣ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ቦላይ ቢራታ ማላ ሚኔስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አሾይ እስፈ ኦይከትድ ደእያ ግሾ፥ እያ አሳተይ ብራታዳ ምኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya ashoy issife oyketidi de7iya gisho, iya asatethay biratada minnees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሥጋው ንብርብር እርስ በርስ የተጣበቀ፣ በላዩ የጸናና ከቦታው የማይናጋ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሥጋው ድርብርብ ሆኖ እርስ በርሱ የተጣበቀ ስለ ሆነ ሰውነቱ እንደ ብረት የጠነከረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስጋኡ ተደራሪቡ ዝገጠመ ስለ ዝኾነ፥ ሰብነቱ ፅኑዕ ዘይነቓነቕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ንመዓሙቚ ከም ድስቲ የፍልሖ፡ ንባሕሪ ድማ ከም ቊራዕ ቅዲት ይገብሮ።