Job 41:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚዛን ስጋኡ ተተሓሒዙ፡ ኣብ ገዛእ ርእሱ ተጸንዐ። ክግዕዙ ኣይክእሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሲኦልም ጥልቀት እንደ ምርኮ ነው። ቀላዩንም እንደ መመላለሻ መንገድ ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀላዩን እንደ ድስት ያፈላዋል፤ ባሕሩንም እንደ ሽቱ ምንቸት ያደርገዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀላዩን እንደ ድስት ያፈላዋል፥ ባሕሩንም እንደ ሽቱ ምንቸት ያደርገዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አሹ እትፐ ኑከት ኡቴዳ ድራዉ፥ አ ቦላይ ብራታዳን ምኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa ashuu ittippe nuketti utteedda diraw, Aa bollay birataadan minnee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza ashoy dila7a gidida gishshas iza bollay birata mala minnees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣሾይ ዲላኣ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ቦላይ ቢራታ ማላ ሚኔስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አሾይ እስፈ ኦይከትድ ደእያ ግሾ፥ እያ አሳተይ ብራታዳ ምኔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ashoy issife oyketidi de7iya gisho, iya asatethay biratada minnees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሥጋው ንብርብር እርስ በርስ የተጣበቀ፣ በላዩ የጸናና ከቦታው የማይናጋ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሥጋው ድርብርብ ሆኖ እርስ በርሱ የተጣበቀ ስለ ሆነ ሰውነቱ እንደ ብረት የጠነከረ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስጋኡ ተደራሪቡ ዝገጠመ ስለ ዝኾነ፥ ሰብነቱ ፅኑዕ ዘይነቓነቕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ንመዓሙቚ ከም ድስቲ የፍልሖ፡ ንባሕሪ ድማ ከም ቊራዕ ቅዲት ይገብሮ። |