Job 40:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንእዮብ ካብቲ ህቦብላ ንፋስ መለሰሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ደ​ገና በደ​መና ውስጥ ሆኖ ለኢ​ዮብ መለ​ሰ​ለት፥ እን​ዲ​ህም አለ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በዐውሎ ነፋስ ውስጥ ሆኖ ለኢዮብ መለሰ እንዲህም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም በዐውሎ ነፋስ ውስጥ ሆኖ ለኢዮብ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ጎትያ ግዶፐ ኢዮባዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday gotiyaa giddoppe Iyyoobaw hawaadan yaageedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY gote carko giddon gididi Iyoobes hizgides,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ጎቴ ጫርኮ ጊዶን ጊዲዲ ኢዮቤስ ሂዝጊዴስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ጎተ ግዶን ግድድ እዮባኮ ሀይሳዳ ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Goday gote giddon giddon gididi Iyyobako haysada yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም በዐውሎ ነፋስ ውስጥ ሆኖ፣ ለኢዮብ እንዲህ ሲል ተናገረ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር በዐውሎ ነፋስ ውስጥ ሆኖ ኢዮብን እንዲህ አለው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሱ እግዚኣብሄር ኣብ ውሽጢ ኣውሎ ንፋስ ኮይኑ፥ ንኢዮብ ከምዙይ በሎ፦
Amharic Tigrinya 2011 ድማ እግዚኣብሄር ንእዮብ ካብ ህቦብላ ንፋስ ተዛረቦ በሎውን፡