Job 40:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምስቲ ዅሉ ዚኽእል ዚበኣስዶ ኪምህሮ እዩ፧ እቲ ንኣምላኽ ዚገንሕ፡ ይምልሰሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በውኑ የሚከራከር ሰው ሁሉን ከሚችል አምላክ ጋር ይከራከራልን? ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋቀስ እርሱ ይመልስለት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ የሚከራከር ሰው ሁሉን ከሚችል አምላክ ጋር ይከራከራልን? ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋቀስ እርሱ ይመልስለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በውኑ የሚከራከር ሰው ሁሉን የሚችል አምላክን መተቸት ይችላልን? ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋቀስ እርሱ ይመልስለት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኢዮባ፥ አሳይ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳና ሞተቲደ፥ ሻትም ኤሪ? አነ ጾሳና ሞተትያ ኡራይ አዉ ዛሮ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Iyyoobaa, Asay Ubbaa Danddayiyaa S'oossaanna mootettiide, shatimmi erii? Ane S'oossaanna mootettiyaa uray aw zaaro» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Iyoobee! Asi Ubbaa Dandayza Xoossara marshettidi laththana nees misatizee? Tanara Xoossara marshettizay nena gidida gishshas ane taas zaara» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢዮቤ! ኣሲ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳራ ማርሼቲዲ ላና ኔስ ሚሳቲዜ? ታናራ ጾሳራ ማርሼቲዛይ ኔና ጊዲዳ ጊሻስ ኣኔ ታስ ዛራ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እዮባ፥ አስ ኡባ ዳንዳእያ ጎዳራ ሞተትድ፥ ላናዉ ዳንዳኢ? አነ ፆሳራ ሞተትያ ኡራይ እያዉ ዛሮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iyyoba, asi Ubbaa Danda7iya Godaara mootetidi, lathanaw danda7ii? Ane Xoossara mootetiya uray iyaw zaaro” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሁሉን ከሚችል አምላክ ጋር ተከራክሮ የሚረታው አለን? እግዚአብሔርን የሚወቅሥ እርሱ መልስ ይስጥ!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኢዮብ ሆይ! ለመሆኑ ሰው ሁሉን ከሚችል አምላክ ከእኔ ጋር ተከራክሮ ሊረታ የሚችል ይመስልሃልን? ከእኔ ከእግዚአብሔር ጋር የምትከራከር አንተ ስለ ሆንክ፥ እስቲ መልስ ስጥ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኢዮብ፥ ብሓቂ፥ ዝማጐት ሰብ፥ ምስቲ ዅሉ ዝኽእል እግዚኣብሄርዶ ይማጐት እዩ? እቲ ምስ እግዚኣብሄር ዝማጐት ንሱ ይመልሰሉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ወቓሲ ምስቲ ዂሉ ዚኽእልዶ ኺማጐት እዩ? እቲ ንኣምላኽ ዚግስጾ ሕጂ ይምለስ። |