Job 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጹህ ስለ ዝነበረ መን ከም ዝጠፍአ ኣይትረስዕ፧ ወይስ ጻድቃን ኣበይ እዮም ተቘሪጾም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እባክህ አስብ፥ ንጹሕ ሆኖ የጠፋ ማን ነው? ከጻድቃንስ የተደመሰሰ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እባክህ አስብ፥ ንጹሕ ሆኖ የጠፋ ማን ነው? ከልበ ቅንስ የተደመሰሰ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እባክህ አስብ፥ ንጹሕ ሆኖ የጠፋ ማን ነው? ከልበ ቅንስ የተደመሰሰ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አነ ኔን ሀእ ቆፓ: ጌሻ ግዴዳ አሳን ዬዳዌ ኦኔ? ዎይ ሱረ አሳይ ሀቃን ቆለቲደ ይ ኤሪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ane neeni ha"i k'oppa: geeshsha gideedda asan d'ayeeddawe oonee? Woy suure Asay hak'an d'ok'ollettiide d'ayi erii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillo as gidi dishin iza metoy gakkidaadey, suure as gidi dishe tim7i gi dhaydaadey, diikko ane qoppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎ ኣስ ጊዲ ዲሺን ኢዛ ሜቶይ ጋኪዳዴይ፥ ሱሬ ኣስ ጊዲ ዲሼ ቲምኢ ጊ ይዳዴይ፥ ዲኮ ኣኔ ቆፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አነ ቆፓ፤ ጌሻ አስ ግድድ ይዳይ ኦኔ? ሱረ አስ ግድድ ሾደትድ ይዳይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ane qopa; geeshsha asi gididi dhayday oonee? Suure asi gididi shodetidi dhayday oonee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁንም አስተውል፤ ንጹሕ ሆኖ የጠፋ ማን ነው? ቅኖችስ መች ተደምስሰው ያውቃሉ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጹሕ ሰው ሆኖ መከራ የደረሰበት፥ ቀጥተኛ ሰው ሆኖ ሳለ የተደመሰሰ እንዳለ እስቲ አስብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በይዛኻ ኣስተውዕል፥ ንፁህ እንተሎ ዝጠፍአ፤ ልቡ ቅኑዕ ኾይኑ ድማ ዝተደምሰሰ መንዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስኪ ተመልከት፡ ንጹህ ከም ዝጠፍኤ፡ ቅኑዕውን ከም እተደምሰሰዶ ርኢኻ ትፈልጥ? |