Job 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደው ኢላ ነበረት፡ ቅርጻ ግና ክፈልዮ ኣይከኣልኩን፡ ኣብ ቅድሚ ኣዒንተይ ምስሊ ነበረ፡ ስቕታ ድማ ነበረ፡ ዝብል ድምጺ ድማ ሰማዕኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተነሣሁ፤ ነገር ግን አላወቅሁም፥ ተመለከትሁ፥ በዐይኖቼም ፊት መልክ አልነበረም። ነገር ግን ጥላን አያለሁ፤ ድምፅንም እሰማለሁ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ቆመ፥ መልኩን ግን ለመለየት አልቻልሁም፥ ምሳሌም በዓይኔ ፊት ነበረ፤ የዝምታ ድምፅ ሰማሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ቆመ፥ መልኩን ግን ለመለየት አልቻልሁም፥ ምሳሌም በዓይኔ ፊት ነበረ፥ ዝምታም ነበር፥ ድምፅም ሰማሁ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታ ስንን ኤቄዳ፤ ሽን እ አየንቶ ታን ሻካደ ኤራናዉ ዳንዳያበይከ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ጮኡ ጌዳሳፐ ሀዋዳን ያግያ ኮሻ ስሳድ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I ta sintsan ek'k'eedda; shin I ayentto taani shaakkaade eranaw danddayabeykke. Hewaappe guyyiyaan, c'o"u geeddasaappe hawaadan yaagiyaa kooshshaa sisaad; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heenkka issi miishshi eqqi dizayssa beyadis; tishshi ooththa xeelladis shin izi aazakko shaakka eranawu dandayabeekke. Hessafe guye co7u gidasohoppe hizgiza qaala siyadis, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄንካ ኢሲ ሚሺ ኤቂ ዲዛይሳ ቤያዲስ፤ ቲሺ ኦ ጼላዲስ ሺን ኢዚ ኣዛኮ ሻካ ኤራናዉ ዳንዳያቤኬ። ሄሳፌ ጉዬ ጮኡ ጊዳሶሆፔ ሂዝጊዛ ቃላ ሲያዲስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታ ስንን ኤቅስ፤ ሽን እ አይበኮ ሻካዳ ኤራብከ። ሄሳፈ ጉየ፥ ስእ ግዳ በሳፈ ሀይሳዳ ግያ ግርሳ ስአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ta sinthan eqis; shin I aybeko shaakada erabike. Hessafe guye, si77i gida bessafe haysada giya girsaa si7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ቆመ፣ ምን እንደ ሆነ ግን መለየት አልቻልሁም፤ አንድ ቅርጽ በዐይኔ ፊት ነበረ፤ በእርጭታ ውስጥ እንዲህ የሚል ድምፅ ሰማሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም አንድ ነገር ቆሞ አየሁ፤ ትኲር ብዬ ብመለከትም ምን እንደ ሆነ ለማወቅ አልቻልኩም። ከዚያ በኋላ ጸጥ ካለው ስፍራ እንዲህ የሚል ድምፅ ሰማሁ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ቖመ፤ መልክዑ ግና ኣየለለኽዎን፤ ምስሊ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ነበረ፤ ህድኣት ኮነ፤ ድምፂ ድማ ሰማዕኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ቘመ፡ መልክዑ ግና ኣየለሌኽዎን፡ ረቂቕ መንፈስ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ፡ ስቕታ ነበረአ፡ ድምጺ ኸኣ ሰማዕኩ፡ |