Job 38:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ማሕተም ከም ጭቃ ተለወጠ። ከም ክዳን ድማ ደው ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ጭቃውን ከመሬት ወስደህ ሕያው ፍጥረትን ፈጥረሃልን? በምድርስ ላይ እንዲናገር አድርገሃልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጭቃ ከማኅተም በታች እንደሚለወጥ እንዲሁ እርስዋ ትለወጣለች፤ ነገርም ሁሉ እንደ ልብስ ተቀልሞአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጭቃ ከማኅተም በታች እንደሚለወጥ እንዲሁም እርሱ ይለወጣል፥ ፍጥረትም ሁሉ እንደ ልብስ ተቀልሞአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋላሳ ፖኡ ዞዛቱዋነ ዛንጋራቱዋ ዳኮዪደ ዎዳ ማዩ ኤቄዳዋዳን ቤታናዳን ኦ፤ ቃይ ኡርቃ ሚሻ ቦላ ዎዳ ማታፋዳን ጌሺደ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gallassaa poo'uu zoozatuwaanne zanggaaratuwaa dakkoyiide wotseedda mayuu ek'k'eeddawaadan beettanaadan ootsee; k'ay urk'k'aa miishshaa bolla wotseedda maatafaadan geeshshiide bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wontta poo7oy biitta qalam7etti diza may7o mala beettana mala ooththees; mana miishsha bolla diza maatame mala qonccen bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንታ ፖኦይ ቢታ ቃላምኤቲ ዲዛ ማይኦ ማላ ቤታና ማላ ኦስ፤ ማና ሚሻ ቦላ ዲዛ ማታሜ ማላ ቆንጬን ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንታ ፖኦይ ዙማታነ ዛንጋራታ፥ ዳኮይድ ዎዳ ማኦይ ኤቅድ በንተይሳዳ በሴስ፤ ኦቶ ቦላ ዎዳ ማታመዳ ቆንጬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wonta poo7oy zumatanne zangaarata, dakoydi wothida ma7oy eqidi benteysada bessees; oto bolla wothida maatameda qoncees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድር ከማኅተም በታች እንዳለ የሸክላ ጭቃ ቅርጿ ይወጣል፤ ቅርጿ እንደ ልብስ ቅርጽ ጐልቶ ይታያል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የንጋት ብርሃን ኰረብቶችንና ሸለቆዎችን እንደ ተጣጠፈ ልብስ ቈመው እንዲታዩ ያደርጋቸዋል፤ በሸክላ ላይ እንዳለ መኅተምም አጒልቶ ያሳየዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጭቃ ኣብ ትሕቲ ማሕተም ከም ዝልወጥ፥ ከምኡውን ንሳ ትልወጥ፤ ኵሉ ነገርውን ከም ክዳን ይቕለም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኸም ጭቃ ኣብ ትሕቲ ማሕተም ትልወጥ፡ ኲሉ ነገርውን ከም ልብሲ ይቐውም፡ |