Job 37:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንበረድ፡ ኣብ ምድሪ ይኹን! ከምኡ ድማ ምስቲ ሒደት ዝናብን እቲ ዓብዪ ዝናምን ሓይሉ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በረዶውንና ውሽንፍሩን፥ ብርቱውንም ዝናብ በምድር ላይ እንዲወርድ ያዝዛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በረዶውንና ውሽንፍሩን ብርቱንም ዝናብ። በምድር ላይ ውደቁ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በረዶውንና ውሽንፍሩን ብርቱንም ዝናብ፦ በምድር ላይ ውደቁ ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻቻ እ፥ ‘ሳኣን ዎ!’ ያጌ፤ ዎልቃማ እራካ፥ ‘ቡካ’ ያጊደ አዛዜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shachchaa I, ‹Sa'aan wod'd'a!› yaagee; wolk'k'aama iraakka, ‹Bukka› yaagiide azazee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biitta bolla shachchi wodhdhana mala ooththees; wolqqama iraykka bukkana mala azazees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታ ቦላ ሻቺ ዎና ማላ ኦስ፤ ዎልቃማ ኢራይካ ቡካና ማላ ኣዛዜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሻቻኮ፥ ‘ሳአን ዎ’ ያጌስ፤ ዎልቃማ እራኮ፥ ‘ቡካ’ ያግድ ኪቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I shachako, ‘Sa7an wodha’ yaagees; wolqaama iraako, ‘Buka’ yaagidi kiittees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በረዶውን፣ ‘በምድር ላይ ውደቅ’ ውሽንፍሩንም ‘ዶፍህን አውርደው’ ይላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረዶ በምድር ላይ እንዲወርድ ያደርጋል፤ ብርቱ ዝናብም እንዲዘንብ ያዛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንበረድን ዝናምን ንብርቱዕ ፀፍዕን ናብ ምድሪ ኽወርዱ ይእዝዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንውርዕጭን ንነጠብጣብ ዝናምን ንብርቱዕ ጸፍዕን፡ ናብ ምድሪ ውረድ፡ ይብሎ። |