Job 37:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና እቲ ህዝቢ ነቲ ኣብ ደበናታት ዘሎ ድሙቕ ብርሃን ኣይርእዮን እዩ፣ ንፋስ ይሓልፍ እሞ የጽርዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ብርሃን ለሁሉ የሚታይ አይደለም ብርሃን በእርሱ ዘንድ በደመና ውስጥ ሆኖ ከሩቅ በሰማያት ያበራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ነፋስ አልፎ ካጠራቸው በኋላ፥ ሰው በሰማያት የሚበራውን ብርሃን ሊመለከት አይችልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ነፋስ አልፎ ካጠራቸው በኋላ፥ ሰው በሰማያት የሚበራውን ብርሃን ሊመለከት አይችልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጫርኩ ሳሎቱዋ ፕቲደ ጌሼዳዋፐ ጉይያን፥ ሳሎቱዋን ጶልያ አዋ ፖኡዋ አሳይ ጼላናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | C'arkkuu salotuwaa pittiide geeshsheeddawaappe guyyiyaan, salotuwaan p'ooliyaa aawaa poo'uwaa Asay s'eellanaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Carkoy shaara saloppe qucci geeshshiza wode, oonikka xolqiza arshe tishshi histti xeellanaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጫርኮይ ሻራ ሳሎፔ ቁጪ ጌሺዛ ዎዴ፥ ኦኒካ ጾልቂዛ ኣርሼ ቲሺ ሂስቲ ጼላናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጫርኮይ ሳሎፐ ሻራ ጌሽያ ዎደ፥ ሳሎን ጶልያ አዋ ኦንካ በአናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Carkoy salope shaara geeshshiya wode, salon phooliya awa oonika be7anaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ነፋስ ሰማያትን ካጠራ በኋላ፣ እጅግ የምታበራዋን ፀሓይ፣ ሊመለከት የሚችል የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነፋሱ ደመናውን ከሰማይ ላይ በገፈፈው ጊዜ ማንም ፀሐይን ትኲር ብሎ መመልከት አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ ንፋስ ሓሊፉ ምስ ኣፅረዮም፥ ሰብ ነቲ ኣብ ሰማይ ዘብርህ ብርሃን ክጥምቶ ኣይኽእልን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ እቲ ኣብ ውሽጢ ደበናታት ዚበርህ ብርሃን ኣይርኤን እዩ፡ ግናኸ ንፋስ ሐሊፉ የጽርዮ። |