Job 37:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ግና እቲ ህዝቢ ነቲ ኣብ ደበናታት ዘሎ ድሙቕ ብርሃን ኣይርእዮን እዩ፣ ንፋስ ይሓልፍ እሞ የጽርዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ብር​ሃን ለሁሉ የሚ​ታይ አይ​ደ​ለም ብር​ሃን በእ​ርሱ ዘንድ በደ​መና ውስጥ ሆኖ ከሩቅ በሰ​ማ​ያት ያበ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ነፋስ አልፎ ካጠራቸው በኋላ፥ ሰው በሰማያት የሚበራውን ብርሃን ሊመለከት አይችልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ነፋስ አልፎ ካጠራቸው በኋላ፥ ሰው በሰማያት የሚበራውን ብርሃን ሊመለከት አይችልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጫርኩ ሳሎቱዋ ፕቲደ ጌሼዳዋፐ ጉይያን፥ ሳሎቱዋን ጶልያ አዋ ፖኡዋ አሳይ ጼላናዉ ዳንዳየና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) C'arkkuu salotuwaa pittiide geeshsheeddawaappe guyyiyaan, salotuwaan p'ooliyaa aawaa poo'uwaa Asay s'eellanaw danddayenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Carkoy shaara saloppe qucci geeshshiza wode, oonikka xolqiza arshe tishshi histti xeellanaas dandayenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫርኮይ ሻራ ሳሎፔ ቁጪ ጌሺዛ ዎዴ፥ ኦኒካ ጾልቂዛ ኣርሼ ቲሺ ሂስቲ ጼላናስ ዳንዳዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጫርኮይ ሳሎፐ ሻራ ጌሽያ ዎደ፥ ሳሎን ጶልያ አዋ ኦንካ በአናዉ ዳንዳኤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Carkoy salope shaara geeshshiya wode, salon phooliya awa oonika be7anaw danda7enna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ነፋስ ሰማያትን ካጠራ በኋላ፣ እጅግ የምታበራዋን ፀሓይ፣ ሊመለከት የሚችል የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነፋሱ ደመናውን ከሰማይ ላይ በገፈፈው ጊዜ ማንም ፀሐይን ትኲር ብሎ መመልከት አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ ንፋስ ሓሊፉ ምስ ኣፅረዮም፥ ሰብ ነቲ ኣብ ሰማይ ዘብርህ ብርሃን ክጥምቶ ኣይኽእልን።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ እቲ ኣብ ውሽጢ ደበናታት ዚበርህ ብርሃን ኣይርኤን እዩ፡ ግናኸ ንፋስ ሐሊፉ የጽርዮ።