Job 37:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ እዮብ፡ ነዚ ስምዓዮ፡ ደው ኢልካ ተኣምራት ኣምላኽ ሕሰብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ኢዮብ ሆይ፥ ይህን ስማ፤ ቁም፥ በእግዚአብሔርም ኀይል ተገሠጽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮብ ሆይ፥ ይህን ስማ፤ ቁም፥ የእግዚአብሔርንም ተአምራት አስብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮብ ሆይ፥ ይህን ስማ፥ ቁም፥ የእግዚአብሔርንም ተአምራት አስብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኢዮባ፥ ሀዋ ስሳ፤ ጾሳይ ኦያ ማላልስያ ኦሱዋ ታክ ጋደ አኬካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Iyyoobaa, hawaa sisa; S'oossay ootsiyaa malalissiyaa oosuwaa takki gaade akeeka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoobee! Neni takki gaada siya; Xoossi ooththiza malalisiza oosota wozinan woththada akeeka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮቤ! ኔኒ ታኪ ጋዳ ሲያ፤ ጾሲ ኦዛ ማላሊሲዛ ኦሶታ ዎዚናን ዎዳ ኣኬካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እዮባ፥ ሄሳ ስአ፤ ፆሳይ ኦያ ማላልስያ ኦሱዋ ታክ ጋዳ አኬካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iyyoba, hessa si7a; Xoossay oothiya malaalsiya oosuwa taki gada akeeka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ኢዮብ ሆይ፤ ይህን ስማ፤ ቆም ብለህ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ ዐስብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኢዮብ ሆይ! እስቲ ዝግ ብለህ አድምጥ፤ እግዚአብሔር የሚያደርጋቸውንም ድንቅ ሥራዎች ልብ ብለህ አስተውል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እምበኣርከስ፥ ኦ ኢዮብ! ነዙይ ስማዕ፤ ቁም፤ ንተኣምራት እግዚኣብሄርውን ህድእ ኢልካ ኣስተንትኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርስከ ዎ እዮብ፡ ነዚ ስማዕ፡ ንተኣምራት ኣምላኽ ህድእ ኢልካ ኣስተንትኖ። |