Job 37:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብትንፋስ ኣምላኽ በረድ ይወሃብ፣ ስፍሓት ማያት ድማ ሕጂ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኀያሉ እግዚአብሔር እስትንፋስ ውርጭ ይመጣል። ውኃውንም እንደ ወደደ ይመራዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔር እስትንፋስ ውርጭ ተሰጥቶአል፤ የውኆችም ስፋት ይጠብባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ተሰጥቶአል፥ የውኆችም ስፋት ይጠጥራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሲያና ሸምፕያ ሸምፑዋፐ ሻቻይ መቴ፤ ሄዋን አኮ ሃቱካ ሹቻዳን ምኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay siid'iyaanna shemppiyaa shemppuwaappe shachchay med'ettee; hewan aakko haatsatuukka shuchchaadan minnee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa peenoy haaththa moocisees; izappe shach medhdhees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ፔኖይ ሃ ሞጪሴስ፤ ኢዛፔ ሻች ሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ደኦ ሸምፖይ ሻች መስ፤ ዳልጋ ሃታ ሹቻዳ ምንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa de7o shempoy shachi medhees; dalga haathata shuchada minthees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ያስገኛል፤ ሰፋፊ ውሆች ግግር በረዶ ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር እስትንፋስ ውሃን ያቀዘቅዛል፤ ወደ በረዶም ይለውጠዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እስትንፋስ እግዚኣብሄር ኣስሓይታ ተውሂቡ፤ ስፍሓት ማያት ከዓ ይፀብብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብእስትንፋስ ኣምላኽ በረድ ይኸውን፡ ምግፋሕ ማያት ድማ ይጸብብ። |