Job 36:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብእኦም ኣቢሉ ንህዝቢ ይፈርድ። ስጋ ብብዝሒ ይህብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእነዚህ በአሕዛብ ላይ ይፈርዳል፤ ለኀይለኛውም ምግቡን ይሰጠዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእነዚህ በአሕዛብ ላይ ይፈርዳል፤ ብዙም ምግብ ይሰጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነዚህ በአሕዛብ ላይ ይፈርዳል፥ ብዙም ምግብ ይሰጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እራ ቡክስያዋን ባረ አሳዉ ዳሮ ካካ ሞክሴ፤ ሀዋዳን ኦደ ጾሳይ አሳ ኡባ አይሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iraa bukissiyaawan bare asaw daro katsaakka mokissee; hawaadan ootsiide S'oossay asaa ubbaa ayissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa mala ooththidi Xoossi ba deraa ayssees; asay miza daro kaththaaka mokisees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ማላ ኦዲ ጾሲ ባ ዴራ ኣይሴስ፤ ኣሳይ ሚዛ ዳሮ ካካ ሞኪሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ ፆሳይ ደርያ አይሴስ፤ ካ ዳርስድ እሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi Xoossay deriya aysees; kathaa darsidi immees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ሕዝብን የሚያስተዳድረው፣ ምግብንም አትረፍርፎ የሚሰጣቸው በዚህ መንገድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት እግዚአብሔር ሕዝብን ያስተዳድራል፤ ምግብንም በብዛት ያዘጋጅላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዝ ኸምዙይ ኣብ ኣህዛብ ይፈርድ፤ ምግቢ ድማ ኣበርኪቱ ይህቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዚ ኸምዚ ነህዛብ ይፈርዶም፡ ምግቢ ድማ ኣበርኪቱ ይህብ። |