Job 36:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍሩብ ተዓገሱኒ፡ ገና ኣብ ክንዲ ኣምላኽ ክዛረብ ከም ዘለኒ ከርእየኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ገና የምናገረው ነገር አለኝና ጥቂት ታገሠኝ፥ እኔም አስተምርሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገና ስለ እግዚአብሔር የሚነገር አለኝና ጥቂት ቆየኝ፥ እኔም አስታውቅሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ገና ስለ እግዚአብሔር የሚነገር አለኝና ጥቂት ቆየኝ፥ እኔም አስታውቅሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጾሳ ዶና ግዳደ ታን ነዉ ኦድያዌ ብሮ ደእያ ድራዉ፥ ጉ ዳንዳያደ ስሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «S'oossaa doonaa gidaade taani new odiyaawe biro de'iyaa diraw, guutsaa danddayaade sisa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Xoossa gishshas tani haasayana haray diza gishshas guuth dandayada ta gizayssa siya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጾሳ ጊሻስ ታኒ ሃሳያና ሃራይ ዲዛ ጊሻስ ጉ ዳንዳያዳ ታ ጊዛይሳ ሲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ፆሳ ዶና ግዳዳ ታ ነዉ ኦድያባይ ደእያ ግሾ፥ ጉ ዳንዳአዳ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Xoossaa doona gidada ta new odiyabay de7iya gisho, guuthu danda7ada si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በእግዚአብሔር ፈንታ ሆኜ የምለው አለኝ፤ ጥቂት ታገሠኝና እነግርሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ስለ እግዚአብሔር የምናገረው ገና ሌላ ነገር ስላለ፥ እንዳብራራልህ ጥቂት ታገሠኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮብ፥ ገና ስለ እግዚኣብሄር ዝንገር ኣለኒ እሞ፥ ቁሩብ ተፀበየኒ፤ ኣነውን ከፍልጠካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለ ኣምላኽ ገና ዚዝረብ ኣሎኒ እሞ፡ ኣነ ኸምህረካ ቕሩብ ጽናሕ። |