Job 35:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ እቲ ብዙሕ ጸበባ ውጹዓት ይብሉ። ብዛዕባ ቅልጽም ጀጋኑ ይጭድሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግፈኞች ብዛት የተነሣ ሰዎች ይጮኻሉ፤ ከብዙዎች ክንድ የተነሣም ለርዳታ ይጠራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግፍ ብዛት የተነሣ ሰዎች ይጮኻሉ፤ ከኃያላንም ክንድ የተነሣ ለእርዳታ ይጠራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከግፍ ብዛት የተነሣ ሰዎች ይጮኻሉ፥ ከኃያላንም ክንድ የተነሣ ለእርዳታ ይጣራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡቁናይ ዳሮፐ አሳይ ዋሴ፤ ዎልቃማቱዋ ኩሽያፐ ከስ አካናዉ አሉዋ ጼጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Uk'k'unnay daroppe Asay waassee; wolk'k'aamatuwaa kushiyaappe kessi akkanaw alluwaa s'eegee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asi haray darssi qohishin waassees; baappe wolqqatizaade kusheppe bana ashshi ekkanaades magannees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሲ ሃራይ ዳርሲ ቆሂሺን ዋሴስ፤ ባፔ ዎልቃቲዛዴ ኩሼፔ ባና ኣሺ ኤካናዴስ ማጋኔስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኡንእ ዳርያ ዎደ አሳይ ዋሴስ፤ ዎልቃማታ ኩሸፐ ከስ ኤክያ አስ ኮይድ ዎባቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Un77i dariya wode asay waassees; wolqaamata kushepe kessi ekiya asi koyidi wobbatoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሰው ከጭቈና ብዛት የተነሣ ይጮኻል፤ ከኀያሉም ክንድ ሥር ለመውጣት ለርዳታ ይጣራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎች ጭቈና ሲበዛባቸው ይጮኻሉ፤ ከሚበረታባቸውም እጅ የሚታደጋቸውን ለማግኘት፥ አቤቱታ ያሰማሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ብዝሒ ግፍዒ ዝተልዓለ ሰባት የእውዩ፤ ካብ ቅልፅም ሓያላት ዝተልዓለውን ዘናግፍ ንምርካብ ይፅውዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓመጻ ስለ ዝበዝሔ ይግዕሩ፡ብምኽንያት ቀላጽም እቶም ዓበይቲ የእውዩ። |