Job 35:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ይጽውዑ፡ ብሰንኪ ትዕቢት እኩያት ግና ዚምልስ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ስለ ክፉ ሰዎች ስድብ ይጮ​ኻሉ፥ እርሱ ግን አይ​ሰ​ማ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ስለ ክፉ ሰዎች ትዕቢት ይጮኻሉ፥ እርሱ ግን አይመልስላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ስለ ክፉ ሰዎች ትዕቢት ይጮኻሉ፥ እርሱ ግን አይመልስላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታ አሳቱ ዋሲኖ፤ ሽን ጾሳይ ኡንቱንቱ ኦቶሩዋ ጋሱዋን፥ ኡንቱንቶ አለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iita asatuu waassiino; shin S'oossay unttunttu otoruwaa gaasuwaan, unttunttoo allenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti waasseettes; izi gidikko istti otoranchchatanne iitata gidida gishshas isttas zaaro immenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዋሴቴስ፤ ኢዚ ጊዲኮ ኢስቲ ኦቶራንቻታኔ ኢታታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታስ ዛሮ ኢሜና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዋሶሶና፤ ሽን ፆሳይ ኤንታ ኦቶሩዋ ጋሶን፥ ኤንታዉ ዛሮ እመና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti waassoosona; shin Xoossay enta otoruwa gaason, entaw zaaro immenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዐመፀኞች ትዕቢት የተነሣ፣ ሰዎች ሲጮኹ አይመልስላቸውም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ይጮኻሉ እርሱ ግን ትዕቢተኞችና ክፉዎች ስለ ሆኑ መልስ አይሰጣቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ ስለ ትዕቢት ክፉኣት ሰባት የእውዩ፤ ንሱ ግና ኣይምልሰሎምን።
Amharic Tigrinya 2011 ብሰሪ ትዕቢት እኩያት ሽዑ ይጠርዑ፡ ግናኸ ንሱ ምላሽ ኣይሀቦምን።