Job 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዚብል ግና የልቦን፥ እቲ ብለይቲ ዳዊት ዚህብ ፈጣሪየይ ኣምላኽ ኣበይ ኣሎ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በሌሊት ጥበቃን የሚያዝዝ ፈጣሪዬ እግዚአብሔር ወዴት ነው? የሚል የለም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን። በሌሊት መዝሙርን የሚሰጥ፥ ከምድርም እንስሶች ይልቅ የሚያስተምረን ከሰማይም ወፎች ይልቅ ጥበበኞች የሚያደርገን፤ ፈጣሪዬ እግዚአብሔር ወዴት ነው? የሚል የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን፦ በሌሊት የደስታ መዝሙሮችን የሚለግስ፥ ከምድርም እንስሶች ይልቅ የሚያስተምረን ከሰማይም ወፎች ይልቅ ጥበበኞች የሚያደርገን |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኦንነ፥ ‘ጾሳይ፥ ታና መዳዌ፥ ቃማን ማዛሙርያ እሜዳዌ፥ ሳኣ ዶአቱዋፐ አደ፥ ኑና ታማርስያዌነ ሳሉዋ ካፎቱዋፐ አዳ ኤራንቻ ኑና ኦያዌ ሀቃን ደኢ?’ ያገና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ooninne, ‹S'oossay, taana Med'd'eeddawe, k'amman mazamuriyaa immeeddawe, sa'aa do'atuwaappe aatsiide, nuuna tamaarissiyaawenne saluwaa kafotuwaappe aad'd'eeda eranchcha nuuna ootsiyaawe hak'an de'ii?› yaagenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin isttafe oonikka, ‹Tana medhdhida Xoossay awanee? Leela giddoth mazamure immizayssi awanee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስታፌ ኦኒካ፥ ‹ታና ሜዳ ጾሳይ ኣዋኔ? ሌላ ጊዶ ማዛሙሬ ኢሚዛይሲ ኣዋኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኦንካ፥ ‘ቃማ ማዝሙረ እምያ፥ ታና መዳ ፆሳይ አዉን ደኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin oonika, ‘Qamma mazmure immiya, tana medhida Xoossay awun de7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እንዲህ የሚል የለም፤ ‘ፈጣሪዬ እግዚአብሔር ወዴት ነው? በሌሊት መዝሙርን የሚሰጥ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ከእነርሱ አንዳቸው እንኳ በሌሊት ጥበቃ የሚያደርገው ፈጣሪ አምላክ ወዴት ነው ብሎ አይጠይቅም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ብለይቲ መዝሙር ዝህብ፥ ካብ እንስሳት ምድሪ ብዝበለፀ ዝምህረና፥ ካብ ኣዕዋፍ ሰማይውን ኣብሊፁ ጥበበኛታት ዝገብረና፥ ፈጣሪየይ እግዚኣብሄር ኣበይ እዩ ዝብል የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እቲ ኻብ እንስሳታት ምድሪ ኣብሊጹ ዘስተምሀረና፡ ካብ ኣዕዋፍ ሰማይውን ኣብሊጹ ዘጥበበና፡ እቲ ብለይቲስ መዝሙር ምስጋና ዚህብ ዝፈጠረኒ ኣምላኽከ ኣበይ እዩ ዘሎ? ዚብል የልቦን። |