Job 34:37 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ ሓጢኣቱ ዓመጽ ስለ ዝውስኸሉ፡ ኣብ መንጎና ኣእዳዉ የጣቕዕ፡ ኣንጻር ኣምላኽ ድማ ዘረባኡ የብዝሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኀጢአቶችህ ላይ እንዳትጨምር፥ በእግዚአብሔርም ፊት ብዙ መናገር በደል ይሆንብሃል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በእጁ ያጨበጭባልና፥ ቃልንም በእግዚአብሔር ላይ ያበዛልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በፌዝ ያጨበጭባልና፥ እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ቃላትን ያበዛልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ እ ባረ ናጋራ ቦላ ማካላ ጉጄ፤ ኑ ስንን ጾሳ ቅሊጬ። ባረ ቃላካ ዳርሲደ፥ ጾሳ ቦላ ብዴ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, I bare nagaraa bolla makkalaa gujjee; nu sintsan S'oossaa k'iliic'ee. Bare k'aalaakka darissiide, S'oossaa bolla biddee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nu giddon wogappe kare ke7ides; Xoossa bolla kadhe darssides; ba nagara bollaka makkallateth gujjides» geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑ ጊዶን ዎጋፔ ካሬ ኬኢዴስ፤ ጾሳ ቦላ ካ ዳርሲዴስ፤ ባ ናጋራ ቦላካ ማካላቴ ጉጂዴስ» ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ናጋራ ቦላ ጌላተ ጉጅስ፤ ኑ ስንን ፆሳ ቦላ ቀልቅስስ፤ ፆሳ ቦላ ዳሮ ኦደትስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba nagaraa bolla geellatethi gujis; nu sinthan Xoossaa bolla qelqisis; Xoossa bolla daro odetis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኀጢአቱም ላይ ዐመፅን ጨምሯል፤ በመካከላችን ሆኖ በንቀት አጨብጭቧል፤ በእግዚአብሔርም ላይ ብዙ ተናግሯል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመካከላችን ሕገ ወጥ በመሆን፥ በእግዚአብሔር ላይ ንቀትን በማብዛት ኢዮብ በኃጢአቱ ላይ ዐመፅን ጨምሮአል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዮብ ኣብ ማእከልና ኣእዳው የጣቕዕ፡ ብምብዛህ ዘረባ ንኣምላኽ ይከራኸሮ፡ ኣብ ልዕሊ ሓጢኣቱ ዓመጻ ይውስኽ ኣሎ እሞ፡ ከምቶም ረሲኣን ገይሩ ምላሽ ስለ ዝሀበስ፡ ክሳዕ ፍጻሜ ይፈተን። |