Job 34:37 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ ሓጢኣቱ ዓመጽ ስለ ዝውስኸሉ፡ ኣብ መንጎና ኣእዳዉ የጣቕዕ፡ ኣንጻር ኣምላኽ ድማ ዘረባኡ የብዝሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኀ​ጢ​አ​ቶ​ችህ ላይ እን​ዳ​ት​ጨ​ምር፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ብዙ መና​ገር በደል ይሆ​ን​ብ​ሃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በእጁ ያጨበጭባልና፥ ቃልንም በእግዚአብሔር ላይ ያበዛልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በፌዝ ያጨበጭባልና፥ እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ቃላትን ያበዛልና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ እ ባረ ናጋራ ቦላ ማካላ ጉጄ፤ ኑ ስንን ጾሳ ቅሊጬ። ባረ ቃላካ ዳርሲደ፥ ጾሳ ቦላ ብዴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, I bare nagaraa bolla makkalaa gujjee; nu sintsan S'oossaa k'iliic'ee. Bare k'aalaakka darissiide, S'oossaa bolla biddee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu giddon wogappe kare ke7ides; Xoossa bolla kadhe darssides; ba nagara bollaka makkallateth gujjides» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ጊዶን ዎጋፔ ካሬ ኬኢዴስ፤ ጾሳ ቦላ ካ ዳርሲዴስ፤ ባ ናጋራ ቦላካ ማካላቴ ጉጂዴስ» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ናጋራ ቦላ ጌላተ ጉጅስ፤ ኑ ስንን ፆሳ ቦላ ቀልቅስስ፤ ፆሳ ቦላ ዳሮ ኦደትስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba nagaraa bolla geellatethi gujis; nu sinthan Xoossaa bolla qelqisis; Xoossa bolla daro odetis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኀጢአቱም ላይ ዐመፅን ጨምሯል፤ በመካከላችን ሆኖ በንቀት አጨብጭቧል፤ በእግዚአብሔርም ላይ ብዙ ተናግሯል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመካከላችን ሕገ ወጥ በመሆን፥ በእግዚአብሔር ላይ ንቀትን በማብዛት ኢዮብ በኃጢአቱ ላይ ዐመፅን ጨምሮአል።”
Amharic Tigrinya 2011 እዮብ ኣብ ማእከልና ኣእዳው የጣቕዕ፡ ብምብዛህ ዘረባ ንኣምላኽ ይከራኸሮ፡ ኣብ ልዕሊ ሓጢኣቱ ዓመጻ ይውስኽ ኣሎ እሞ፡ ከምቶም ረሲኣን ገይሩ ምላሽ ስለ ዝሀበስ፡ ክሳዕ ፍጻሜ ይፈተን።