Job 34:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዘይረኣኽዎ ንስኻትኩም ምሃሩኒ፡ በደል እንተ ገበርኩ፡ ደጊም ኣይገብሮን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ራሴ አያ​ለሁ፥ ኀጢ​አ​ት​ንም ሠርቼ እንደ ሆነ፥ ሐሰ​ት​ንም ተና​ግሬ እንደ ሆነ፥ ደግሜ እን​ዳ​ል​ሠራ አንተ አሳ​የኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማላየውን ነገር አንተ አስተምረኝ፤ ኃጢአትንም ሠርቼ እንደ ሆነ፥ ደግሜ አልሠራም የሚለው ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማላየውን ነገር አንተ አስተምረኝ፥ ኃጢአትንም ሠርቼ እንደሆነ፥ ደግሜ አልሠራም የሚለው ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ባይዙዋ ነዉ ቆንጭሳና ማላ፥ ጾሳ ዎሳዲ? ስንናዉ ኢታ ኦሱዋ ኦናን አጋናዉ ኤኖ ጋዲ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne bayzzuwaa new k'onc'c'issana mala, S'oossaa woossaadii? Sintsanaw iita oosuwaa ootsenan agganaw eeno gaaddii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta ooththida nagaray awayssako tana tamaarsa; ta mooridaa gidikko zaarada izaththo ooththike! gadii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኦዳ ናጋራይ ኣዋይሳኮ ታና ታማርሳ፤ ታ ሞሪዳ ጊዲኮ ዛራዳ ኢዛ ኦኬ! ጋዲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ በኦናይሳ ታና ታማርሳ፤ ናጋራ ኦዳባ ግድኮ ዛራዳ ኦከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta be7onnaysa tana tamaarsa; nagara oothidaba gidiko zaarada oothike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማየት ያልቻልሁትን አስተምረኝ፤ ኀጢአት ሠርቼ እንደ ሆነም፣ ደግሜ አልሠራም።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራሁት ኃጢአት የትኛው እንደ ሆነ አስተምረኝ፤ በድዬም ከሆነ፥ ዳግመኛ አልሠራም’ ያለው ሰው አለን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዘይሪኦ ነገር ንስኻ መሃረኒ፤ በዲለ እንተ ኾይነውን መሊሰ ኣይብድልን ዝብሎ መን እዩ?
Amharic Tigrinya 2011 ንኣምላኽዶ ኸ፡ መከራ ተቐቢለ፡ ድሕርዚ ኣይክብድልን እየ? ነቲ ዘይርእዮ ምሀረኒ፡ በዲለ እንተ ዀይነ ኸኣ ኣይክደግምን እየ፡ ዝበለዶ ኣሎ?