Job 34:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስቕ እንተ ኢሉ መን እዩ ሽግር ኬስዕብ ዚኽእል፧ ገጹ እንተ ሓቢኡኸ መን ይርእዮ፧ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ይኹን ኣብ ልዕሊ ሰብ ጥራይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እርሱ ዕረፍትን ይሰጣል፤ የሚፈርድስ ማን ነው? በሕዝብ ወይም በሰው ዘንድ ፊቱን ቢሰውር የሚያየው ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝብ ወይም በሰው ዘንድ ቢሆን፥ እርሱ ቢያሳርፍ የሚፈርድ ማን ነው? ፊቱንስ ቢሰውር የሚያየው ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝብንም ሆነ ሰውን በተመለከተ፥ ዝም ቢል የሚፈርድ ማን ነው? ፊቱንስ ቢሰውር የሚያየው ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ጮኡ ጎፐ፥ አ ፕርዳናዌ ኦኔ? እ ባረ ሶምኡዋ ዎራ ዛሮፐ፥ አሳ ማድያዌ ባዋ። እ አሳፐካ ጮራፐካ ዳራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay c'o"u gooppe, Aa pirddanawe oonee? I bare som"uwaa wora zaarooppe, asaa maaddiyaawe baawa. I asaappekka c'oraappekka dara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi co7u giikko oonee iza bolla pirdanay? Izi ba zokko zaarikko oonee iza beyanay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ጮኡ ጊኮ ኦኔ ኢዛ ቦላ ፒርዳናይ? ኢዚ ባ ዞኮ ዛሪኮ ኦኔ ኢዛ ቤያናይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ስእ ጊኮ እያ ኦነ ሞታናይ? እ ባ ሶምኡዋ ቆስኮ እያ በአናይ ኦኔ? እ አሳፐነ ካዎተፈ ቦላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay si77i giiko iya oone mootanay? I ba som7uwa qosiko iya be7anay oonee? I asaapenne kawotethaafe bolla. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ዝም ቢል፣ ማን ሊወቅሰው ይችላል? ፊቱንስ ቢሰውር፣ ማን ሊያየው ይችላል? እርሱ ከሰውም፣ ከሕዝብም በላይ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔርን የሚክድና ሕዝቡን የሚያጠምድ ንጉሥ ሲነግሥ፥ እግዚአብሔር ዝም ቢል፥ ወይም ፊቱን ቢሰውር ማን ሊወቅሰው ይችላል? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ምእንቲ ኸይነግስ፥ ንህዝቢ ኸዓ መፃወዲያ ኸይኸውንስ፥ ንህዝቢ ወይ ንሓደ ሰብ ዕረፍቲ እንተ ሃቦ፥ መን እዩ ዝዅንኖ? ገፁ እንተ ሰወረኸ መን እዩ ዝሪኦ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረሲእ ምእንቲ ኸይነግስ፡ ንህዝቢ ኸኣ ወጽመድ ከይከውንሲ፡ ንህዝቢ ወይስ ንሓደ ሰብ ዕረፍቲ እንተ ሀበ፡ መን እዩ ዚዂንኖ? ገጹ እንተ ሰወረኸ፡ መን ኣሎ ዚርእዮ? |